×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፫፻፩/፲፱፻፶፮ ዓለም አቀፍ ጠቀሜታ ያላቸው ተንቀሳቃሽ ዕቃዎች ኮንቬንሽንና የአውሮፕላን ዕቃዎች ፕሮቶኮል ማጽደቂያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

7 ኮንቬን የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አሥረኛ ዓመት ቁጥር ፩ አዲስ አበባ ጥቅምት ፫ ቀን ፲፱፻፲፮ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፪፻፸፩ / ፲፱፻፶፮ ዓለም አቀፍ ጠቀሜታ ያላቸው ተንቀሳቃሽ ዕቃዎች ኮንቬንሽንና የአውሮፕላን ዕቃዎች ፕሮቶኮል ማጽደቂያ ገጽ ፪ሺ፬፻፭ አዋጅ ቁጥር ፫፻፸፩ / ፲፱፻፲፮ ዓለም አቀፍ ጠቀሜታ ያላቸው ተንቀሳቃሽ ዕቃዎች ኮንቬንሽንና የአውሮፕላን ዕቃዎች ፕሮቶኮልን ለማጽደቅ የወጣ ዓለም አቀፍ ጠቀሜታ ያላቸው ተንቀሳቃሽ ሽንና የአውሮፕላን ዕቃዎች ፕሮቶኮል እኤአ ኖቬምበር ፲፮ ቀን ፪ሺ፩ በደቡብ አፍሪካ ኬፕታውን ከተማ የተፈረመ በመሆኑ ። ኮንቬንሽኑና ፕሮቶኮሉን የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራ | South Africa on 16 November 2001 ; ሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥቅምት ፫ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓም ባደረገው ስብሰባ ያጸደቃቸው ስለሆነ ፣ በሕገ - መንግሥቱ አንቀጽ ፶፭ ንዑስ አንቀጽ / ፩ / እና / ፲፪ / | of October , 2003 ; መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ ዓለም ኣቀፍ ጠቀሜታ ያላቸው ተንቀሳቃሽ | 1. Short Title ዕቃዎች ኮንቬንሽንና የአውሮፕላን ዕቃዎች ፕሮቶኮል ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፫፻፪፩ / ፲፱፻፲፮ ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ ኮንቬንሽኑና ፕሮቶኮሉ ስለመጽደቃቸው እኤአ ኖቬምበር ፲፮ ቀን ፪ሺ፩ በደቡብ አፍሪካ ኬፕታውን ላይየተፈረሙት የዓለም አቀፍጠቀሜታ ያላቸውተንቀሳቃሽ ዕቃዎች ኮንቬንሽንና የአውሮፕላን ዕቃዎች ፕሮቶኮል ጸድቀዋል ። ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፰ሺ፩ ገጽ ፪ሺ፬፻፮ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፩ ጥቅምት ፫ ቀን ፲፱፻፶፮ ዓም ፫ ማስታወቂያዎች ኢትዮጵያ ከዚህ ጋር የተያያዙትን ለተወሰኑ የኮንቬንሽንና የፕሮቶኮሉ ደንጋጌዎች ማስታወቂያ ሰጥታለች ። የመሠረተ ልማት ሚኒስትር ሥልጣን የመሠረተ ልማት ሚኒስትር ኮንቬንሽኑና ፕሮቶኮሉ በሥራ ላይ እንዲውሉ የማድረግ ሥልጣን በዚህ አዋጅተሰጥቶታል ። ፭ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከጥቅምት ፫ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓም ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ጥቅምት ፫ ቀን ፲፱፻፲፮ ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?