×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፫፻፳/፲፱፻፰ ዓ.ም የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን አደረጃጀት ለማሻሻል የወጣ/ማሻሻያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አሥረኛ ዓመት ቁጥር ፲፭ አዲስ አበባ ጥር ፪ ቀን ፲፱፷ ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፫፻፳ / ፲፱፻፮ ዓ.ም የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን አደረጃጀት ለማሻሻል የወጣ / ማሻሻያ አዋጅ ገጽ ፪ሺ፭፻፲፬ አዋጅ ቁጥር ፫ጀብጀ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን አደረጃጀት ለማሻሻል የወጣውን አዋጅ ማሻሻያ አዋጅ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን አደረጃጀት ለማሻሻል የወጣውን አዋጅ ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ | Proclamation providing for the Reorganization of the በመገኘቱ ፣ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ " የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲ ያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን አደረጃጀት ለማሻሻል / ማሻሻያ / አዋጅ ፫፻፰ / " ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ 4 ማሻሻያ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብ ሊክ አስፈጻሚ አካላትን አደረጃጀት ለማሻሻል የወጣው አዋጅ ቁጥር ፪፻፵፯ / ፲፱፻፶፬ እንደሚ ከተለው ተሻሽሏል ፤ ያንዱ ጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣቁ የ ቪ ፪ሺ፭፻፲፭ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፭ ጥር ፬ ቀን ፲፱ደ ዓ.ም ፩ / የአዋጁ አንቀጽ ፬ ንዑስ አንቀጽ // እና ፲፯ / ተሠርዘው በሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ / ፫ / ተተክተዋል ፤ “ ፫ / የግብርናና የገጠር ልማት ሚኒስቴር ፤ ” ፪ / የአዋጁ አንቀጽ ፬ ንዑስ አንቀጽ / ፰ / እስከ / ፲፰ / እንደቅደም ተከተላቸው ንዑስ አንቀጽ / ፯ / እስከ / ፲፯ / ሆነዋል ፤ ፫ / የአዋጁ አንቀጽ ፭ ንዑስ አንቀጽ ፪ / ሐ / እና / ሸ / ተሰርዘው ንዑስ አንቀጽ ፪ / መ / እስከ / ሰ / እንደቅደም ተከተላቸው ንዑስ ኣንቀጽ ፪ / ሐ / እስከ / ረ / ሆነዋል ፤ ፬ / የአዋጁ አንቀጽ ፭ ንዑስ አንቀጽ / ፫ / ተሰርዞ በሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ / ፫ / ተተክቷል ፤ “ ፫ / የሚከተሉት አስፈጻሚ አካላትና የል ማት ድርጅቶች ተጠሪነት ለግብር ናና የገጠር ልማት ሚኒስቴር ይሆ መከላከልና ዝግጁነት ኮሚሽን ፣ የኅብረት ሥራ ኮሚሽን ፤ የኢትዮጵያ የግብርና ድርጅት ፣ መ / የሕይወታዊ ሀብት ጥበቃና ምር ምር ኢንስቲትዩት ፤ ሠ / የኢትዮጵያ ማኅበራዊ ተሃድሶ ልማት ፈንድ ፤ ረ / የኢትዮጵያ የገጠር ኢነርጂ ልማ ትና ማስፋፊያ ማዕከል ሰ / ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት ፣ ሸ / የኢትዮጵያ ምርጥ ዘር ድርጅት ፤ ቀ / የኢትዮጵያ የእህል ንግድ ድር ጅት ፡፡ ” ፭ / የአዋጁ አንቀጽ ፰ ተሰርዞ በሚከተለው አዲስ አንቀጽ ፰ ተተክቷል ፤ “ ፰ / የግብርናና የገጠር ልማት ሚኒስቴር ፩ / የግብርናና የገጠር ልማት ሚኒስ ቴር የሚከተሉት ሥልጣንና ተግ ባሮች ይኖሩታል ፤ ሀ / ፈጣንና ቀጣይነት ያለው የግ ብርናና የገጠር ልማት እንዲ ስፋፋ ያደርጋል ፤ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፩ ጥር ፬ ቀን ፲፱፻ ዓ.ም ለ / የመሬት አጠቃቀምና አስተዳ ደር ፖሊሲና የደንና የዱር እንስሳት ጥበቃና አጠቃቀም ሕጎችን ያዘጋጃል ፤ አፈጻጸማቸ ይከታተላል ፣ ሐ / የምግብ ዋስትና ፕሮግራምን ይመራል ፣ ያስተባብራል ፤ መ / ለገበሬዎችና ለአርብቶአደሮች የሚሰጡ የኤክስቴንሽን አገል ግሎቶች እንዲስፋፉ ያበረታ ታል ፣ ድጋፍ ይሰጣል ፤ ሠ / የውሃ እቅባና አነስተኛ የመ ስኖ ልማት ሥራዎች እንዲ ስፋፉ ያበረታታል ፣ ድጋፍ ይሰጣል ፤ ረ / ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር ልማት አገልግሎቶች እንዲስ ፋፉ ሁኔታዎችን ያመቻቻል ፣ ሰ / አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር የብድር አገልግሎ ቶች ለገበሬዎችና ለአርብቶ አደሮች የሚቀርቡበትን ሁኔታ ያመቻቻል ፤ ሸ / በግብርና ለተሰማሩ ባለሀብቶች ድጋፍ ይሰጣል ፤ ቀ / በግብርና ልማት ላይ የሚኖራቸውን ወቅታዊ ሁኔታ ዎች ይከታተላል ፤ የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ሥርዓት ይዘረ በ / ወደ ሀገር በሚገቡትም ሆነ ከሀገር በሚወጡ ዕፅዋት ፣ አዝ ርዕት ፣ እንስሳትና የእንስሳት ተዋፅኦ ላይ ተገቢውን የኳራ ንቲን ቁጥጥር ያደርጋል ፤ ተ / የእንስሳትና የዕፅዋት በሽታ ዎች ወረርሽኝንና ተባዮችን ለመከላከልና ለመ ቆጣጠር አስፈላጊውን ምጃ ይወስዳል ፤ ቸ / የግብርና ልማት በገበያ እንዲ የግብርና ግብዓትና ምርት ግብይት እንዲፈጠር ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፩ ጥር ፬ ቀን ፲፱፻፵ ዓ.ም ፩ ) ገበሬዎች ፣ አርብቶ አደሮችና በግብርና ልማት የተሰማሩ ባለ ሀብቶች በዋጋና በጥራት ተወ ሊሆኑባቸው የሚችሉ ምርቶችን መለየት እንዲችሉ የገበያ ሁኔታዎችን በተለይም የዓለም ገበያን በቅርብ እየተ ከታተለ የተሟላ ፣ ወቅታዊና ትክክለኛ የገበያ መረጃ እንዲ ያገኙ ያደርጋል ፤ ፪ ) የዋና ዋና የግብርና ምርቶችና ግብዓቶች የገበያ ፍላጎት ትን በያ ጥናት ያካሂዳል ፤ ውጤቱ ንም ለሚመለከታቸው ፫ ) ለግብርና ግብዓት ግምገማና ዎችንና የአሰራር ሥርዓቶችን ያወጣል ፤ ላይ መዋላ ቸውን ይከታተላል ፤ ፬የግብርና ግብዓት ጥራቱ ተጠ ብቆ ለተጠቃሚው መሰራጨ ቱን ያረጋግጣል ፤ ፭የግብርና ግብዓት ምርትን ፣ አቅርቦትን ፣ ሥርጭትንና ግብ ይትን አቅም ለመገንባት አስፈ ላጊውን እገዛ ያደርጋል ፤ ፮የግብርና ምርቶች ገበያ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የሚስፋ ይቀይሳል ፣ ተግባራዊ ያደርጋል ፤ ፯ ) ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር የግብርና ምርቶች ገበያ ማዕከላት እንዲፈጠሩና እንዲጠናከሩ ሁኔታዎች ያመ የግብርና ደረጃቸው የሚቀርቡበት ሥርዓት እንዲ ለማድረግ ከኢትዮጵያ የጥራትና የደረጃዎች ሥልጣን ጋር ይተባበራል ፤ ፱ ) የግብርና ግብዓቶችን የሚያቀርቡና ያሰራጩ እንዲሁም የግብርና ምርቶችን ለውጭ ገበያ የሚ ያዘጋጁና በደረጃ የሚመድቡ እና ወደ ውጭ የሚልኩ ነጋ የሚገባቸ ውን መስፈርቶች ያወጣል ፤ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ጥር ቀን ፲ ዓ.ም ፲አግባብነት ያላቸው ሕጐች እንደ ተጠበቁ ሆነው ወደ ሀገር ውስጥ ለሚገቡም ሆነ የግብርና ግብዓቶች የይለፍ ፈቃድ ይሰጣል ፤ ፲፩ ) ኣስተማማኝ የግብርና ምር ቶች አቅርቦትና ገበያ እን ዲኖር በኮንትራት የማም ረት ሥርዓት እንዲስፋፋ ያበረታታል፡ ፲፪ ) የግብርና ግብዓትና ለማረጋጋት የሚጠቅሙ ጥናቶችን በማ ካሄድ በመንግሥት መወ ሰድ ስለሚገባቸው እርም ጃዎች ሃሳብ ያቀርባል ፤ ለግብርናና እንቅፋት የሚሆኑ ችግሮችን በመለየት የሚፈቱበትን መን ገድ ያመቻቻል ፤ ካ የግብርና ልማትን ለማፋጠንና የገጠር ቴክኖሎጂን ለማሻሻል የሚረዱ የማሰልጠኛ ተቋሞች ንና ማዕከሎችን ያቋቁማል ፣ ይመራል ፤ / የሰፈራ ፕሮግራሞችን በማስ ፈጸም ረገድ ክልሎችን ያስተ ባብራል ፣ ድጋፍ ይሰጣል ፤ አ / በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፭ ንዑስ አንቀጽ ፪ / ሀ / እስከ / ረ / የተ መለከቱትን አስፈጻሚ አካላት በበላይነት ይመራል ፣ ያስተባ ብራል ፤ አደረጃጀታቸውን እን የሥራ ፕሮግራምና በጀታቸውን መለከተው የመንግሥት አካል እንዲቀርብ ይወስናል ፤ ከ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፭ ንዑስ አንቀጽ ፫ / ሰ / እስከ / ቀ / የተ መለከቱትን የልማት ድርጅ በመንግሥት ድርጅቶች ፳፭ / ፲፱፻፷፬ ድንጋጌዎች መሠ ይቆጣጠራል ፣ መስራታቸው ንም ያረጋግጣል ፤ ገጽ ስደ፲፱ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፭ ጥር ፪ ቀን ፲፰ ዓ.ም / የግብርናና የገጠር ልማትን ለማስፋፋት የሚረዱ ሌሎች ተግባሮችን ያከናውናል ፡፡ ፪ / በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድን ገጌዎች ለግብርና ሚኒስቴርና ለገጠር ልማት ሚኒስቴር ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች ፣ ቡና ወደ ውጭ ለመላክ የሚያስችል የምስክር ወረቀት ስለመሰጠት ፩፻፲፮ / ፲፱፻፷፯ አንቀጽ ፭ / ፩ / ለቡናና ባለሥልጣን ተሰጥተው ሥልጣንና ተግባሮች ፣ በማዳበሪያ ማምረትና ፩፻፴፯ / ፲፱፻፶፩ ፣ በዕፅዋት ዘር አዋጅ ቁጥር ፪፻፮ / ፲፱፻፶፪ እና በአዋጅ ቁጥር ፪፻፷፮ / ፲፱፻፶፬ አንቀጽ ፲፪ ለብሔራዊ የግብርና ግብዓት ባለሥልጣን ተሰጥ ሥልጣንና ተግባሮች እንዲሁም አዋጅ ቁጥር ፫፻፸፪ / ፲፱፻፷፮ ለንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከተሰጠው ሥል ጣንና ተግባር ውስጥ የግብርና ምርቶ ችን የሚመለከተው በዚህ አዋጅ ለግ ብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር ተሰ ጥተዋል ፡፡ ለዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ / ቸ / ድንጋጌዎች አፈጻጸም ፤ ሀ / “ የግብርና ግብዓት ” ማለት የግብርና ውን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ የሚቀርቡ የእጽዋት ዘር ፣ ማዳበሪያ ፣ ፀረ - ተባይ ፣ የተሻሻሉ አነ ስተኛ የእርሻ መሣሪያዎች ፣ ዘመናዊ የንብ ቀፎዎች ፣ የተሻሻሉ የእንስሳት ዝርያዎች ፣ የእንስሳት መኖ ፣ ለአነ ስተኛ መስኖና ውሃ ማቀብ የሚያ ገለግሉ ቁሳቁሶች ማለት ሲሆን በሚ ኒስቴሩ የሚሰየሙ ሌሎች ግብዓቶ ችን ይጨምራል ፤ ለቻ “ የዕፅዋት ዘር ” ማለት እውን ዘር ፣ አኩራች ቅጥፍ ተክል ወይም ለዕ ፅዋት ማራባት የሚያገለግል ማንኛ ውም የተክል ክፍል ወይም አካል ሐ / “ ማዳበሪያ ” ማለት አንድ ወይም ከአንድ በላይ ለተክል ምግብነት የሚውል ንጥረ ነገሮችን የያዘ በተ ፈጥሮ የሚገኝ ወይም በፋብሪካ የተዘጋጀ የአፈርን ለምነት ለመ ጠበቅ ወይም ለማሻሻል የሚውል ቁስ ነው ፤ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፭ ጥር ፪ ቀን ፲፻፰ ዓ.ም መቸ “ ፀረ - ተባይ ” ማለት ተባይን ለመከ ላከል ወይም ለመቆጣጠር የሚውል የተቀመመ ነገር ፣ የዚሁ ድብልቅ ወይም ሕይወት ያለው የግብርና ግብዓት ነው ፤ ሠቻ “ ተባይ ” ማለት ጥገኛ በሆነና ባልሆነ መልክ የሚኖሩ ሕይወት ያላቸው ነፍሳት ፣ አረምና የዕፅዋት በሽታ ሆነው በማምረት ፣ በማቀነባበር ፣ በማከማቸት ፣ በማጓጓዝና በግብይት ሂደት በግብርና ምርቶችና ውጤ ቶች ላይ ጉዳት በማድረስ ምርቱና ጥራቱ እንዲቀንስ ምክንያት የሚ ሆኑ ነገሮች ናቸው ፤ “ የግብርና ሰብሎችን ፣ አትክልትና ፍራፍሬ እንስሳትን ፣ የእንስሳት ምርትና ተዋጽኦችን እና የደን ውጤቶችን ይጨምራል ፤ ሰ / “ ሰብል ” ማለት የአገዳና የብርዕ እህ ጥራጥሬዎችን ፣ የቅባት እህሎችን ፣ ቡናን ፣ ሻይ ቅጠልን ቅመማ ቅመሞችን እና የምግብና ሰብሎችን ያጠቃልላል ፤ ሽ / “ አትክልትና ፍራፍሬ ” አትክልቶችን ፣ ፍራፍሬዎችና አበባ ዎችን ይጨምራል ፤ ቀ / “ እንስሳት ” ማለት የዳልጋ ከብት ፣ አሣማ ንብ ፣ አሣ ሲሆን ሚኒስ ቴሩ “ እንስሳት ብሎ የሚሰይማ ቸውን ይጨምራል ፤ በ / “ የእንስሳት ምርት ” ማለት ሥጋ ፣ ወተት ፣ ቅቤ ፣ አይብ ፣ እንቁላል ማር ፣ ሰም ፣ የበግ ፀጉርና ዝባድ ሚኒስቴሩ “ የእንስሳት ምርት ብሎ የሚሰይመውን ይጨ ተ / “ የእንስሳት ተዋጽኦ ማለት እንደ ከሥጋና አጥንት የተሰራ መኖን የመሳሰሉ ከእንስሳት እርድ የሚ ገኙ ተረፈ ምርቶችን ይጨምራል ፡፡ የአዋጁ አንቀጽ ፲፪ ተሰርዞ ከአንቀጽ ፲፫ እስከ ፳፯ የተመለከቱት እንደቅደም ተከተላቸው ከአንቀጽ ፲፪ እስከ ፳፮ ሆነዋል ፡፡ I ፈዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፩ ጥር ፬ ቀን ፲ተ ዓ.ም ፯ የአዋጁ አንቀጽ ፳፬ በየቀድሞው አንቀጽ ፳፭ ንዑስ አንቀጽ / ፩ / ተሰርዞ በሚከ ተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ / ፩ / ተተ “ ፩ / የአዋጁ ቁጥር ፬ / ፲፱፻፷፯ አንቀጽ ፩፡ ፬ እና ፲፪ ፣ የቡናና ሻይ ባለሥልጣን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር ፩፻፲፮ / ፲፱፻፷፯፡ የእንስሳት ባለሥልጣን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር ፩፻፲፯፲፱፻፲ በአዋጅ ቁጥር ፩፻፲፫ / ፲፱፻፪ እንደተሻሻለ / ፣ የብሔራዊ የግብርና ግብዓት ባለሥ ልጣን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር ፪፻፷፮ / ፲፱፻፶፬ እንዲሁም የሕይወ ማቋቋሚያ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር ፩፻፷፮ / ፲፱፻፶፩ አንቀጽ ፪ ንዑስ አንቀጽ / ፪ / በዚህ አዋጅ ተሽረ ዋል ፡፡ ” ፰ / በአዋጁ አንቀጽ ፳፭ የቀድሞው አንቀጽ የሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ / ፯ / ተጨምሯል ፡፡ “ ፯ / የግብርና ሚኒስቴር ፣ ልማት ሚኒስቴር ፣ በአዋጅ ቁጥር ፩፻፷፮ / ፲፱፻፷፯ ተቋቁሞ የነበረው የቡናና ሻይ ባለሥልጣን ፣ በአዋጅ ቁጥር ፩፻፲፯ / ፲፱፻፵ በአዋጅ ቁጥር ፩፻፷፮ / ፲፱፻፶፪ / እንደተሻሻለ / ፣ ተቋ ቁሞ የነበረው የእንስሳት ገበያ ባለሥልጣን ፣ ፪፻፲፰ / ፲፱፻፲፬ ተቋቁሞ የነበረው የብሔራዊ የግብርና ባለሥልጣን እንዲሁም በሕይወታዊ ኢንስቲትዩት ማቋቋሚያ ማሻሻያ / አንቀጽ ፪ / ፪ / እንደገና ተቋቁሞ የነበረው የዱር አራዊት ጥበቃና ልማት ባለሥልጣን የዱር አራዊት ጥበቃና ልማት ድርጅት በመባል የሚታወቀው / መብትና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለግብርናና ልማት ሚኒስቴር ተላልፈዋል ። ” በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፭ ጥር ፬ ቀን ፲፱፻፶ ዓም ፫ / አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከጥር ፬ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ጥር ፬ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?