×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁ 64/92 የፋይናንስ (ማሻሻያ) ደንብ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ የርብያ ) የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ስድስተኛ ዓመት ቁጥር ፲፮ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ታህሣሥ ፲፫ ቀን ፲፱፻፶፪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር፳፬ / ፲፱፻፶፪ ዓም • የሚኒስትሮች ምክር ቤት የፋይናንስ ( ማሻሻያ ) ገጽ ፩ሺ፪፻፲፰ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፳፬ / ፲፱፻፵፪ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የፋይናንስ ( ማሻሻያ ) ደንብ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራ ሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፬ / ፲፱፻ዥ፯ አንቀጽ ፭ እና በኢትዮጵያ | of the Executive Organs of the Federal Democratic Republic ፌዴራላዊ መንግሥት የፋይናንስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር | of Ethiopia Proclamation No. 4/1995 , and Article 68 of the ፵፯ / ፲፱፻፶፬ አንቀጽ ፳፰ መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል ፩ . አጭር ርዕስ ይህ ደንብ “ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የፋይናንስ ደንብ ቁጥር ፳፬ / ፲፱፻፵፪ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ . ማሻሻያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የፋይናንስ ደንብ ቁጥር ፲፯ / ፲፱፻፷፱ አንቀጽ ፴፬ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) ተሠርዞ በሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) ተተክቷል ፤ “ በአንድ የበጀት ዓመት ውስጥ በተከታታይ ከሦስት ወር በላይ የውሎ አበል ክፍያ መፈጸም አይቻልም ። ሆኖም ከመንግሥት መ / ቤት የበላይ ኃላፊ የቀረበው ጥያቄ በበቂ ምክንያት የተደገፈ ነው ብሎ ሲያምን የገንዘብ ሚኒስትሩ የውሎ አበል ከተጠቀሰው ጊዜ በላይ እንዲከፈል ሊፈቅድ ይችላል ። ” ያንዱ ዋጋ 2:30 [ ነጋሪት ጋዜጣፖሣቁ f ቪል ገጽ ፩ሺ፪፻፲፬ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፮ ታህሣሥ ፫ ቀን ፲፱፻፶፱ ዓም Federal Negarit Gazeta ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ ይህ ደንብ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ታህሣሥ ፲፫ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ.ም. መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?