የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ኣሥረኛ ዓመት ቁጥር ፳፪ አዲስ አበባ ሐምሌ ፳፮ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬፻፲፰ / ፲፱፻፮ ዓ.ም ታህሣሥ ፫ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ.ም በጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የተከሰተውን ግጭት ለሚያጣራ ኮሚሽን የተፈቀደ | commission to investigate the incident occurred in የበጀት አዋጅ ... ገጽ ፪ሺ፰፻፵ አዋጅ ቁጥር ፬፻፲፰ / ፲፱፻፮ ታህሣሥ ፫ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም በጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የተከሰተውን ግጭት ለሚያጣራ ኮሚሽን የተፈቀደ የበጀት አዋጅ ታህሣሥ ፫ ቀን ፲፱፻፲፮ ክልላዊ መንግሥት የተከሰተውን ግጭት የሚያጣራ ገለልተኛ | states_on_December 13 , 2003_was established by የሆነ አጣሪ ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር ፪፻፲፫ / ፲፱፻፮ የተቋቋመ በመሆኑ ፤ ኮሚሽኑ ለሥራው አስፈላጊ የሆነ የሰው ኃይል ፣ በጀትና | the Federal Democratic Republic of Ethiopia has ጽህፈት ቤት ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ | assumed the responsibility of fulfilling the necessary የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደሚሟሉለት በአዋጅ ቁጥር | staff office and budget of the commission under Article 6 ፫፻፲፰ / ፲፱፻፲፮ አንቀጽ ፪ ሥር የተደነገገ በመሆኑ ፤ ኮሚሽኑም የተጣለበት ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት ይችል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የበጀት ጥያቄውን | responsibility visited upon it the House of People መመለስ እንዳለበት በመታመኑ ፤ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ ፳፱ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም ባደረገው | of the Federal Democratic Republic of Ethiopia at ፴፩ኛ መደበኛ ስብሰባ የበጀቱን ጥያቄ ተቀብሎ ያፀደቀው | its 41 regular session held on 6 July 2004 has በመሆኑ ፣ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፴ ሺ ፩ ገጽ ፪ሺ፰፻፵፩ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳፪ . ሰኔ ፳፮ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ.ም በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፲፭ ( እና ( ፱ መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ ታህሣሥ ፫ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም በጋምቤላ መንግሥት የተከሰተውን ለሚያጣራ ኮሚሽን የተፈቀደ የበጀት አዋጅ ቁጥር ፬፻፲፰ / ፲፱፻፮ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ፪ በጀቱ ስለመጽደቁ ፩ / ኮሚሽኑ ሥራውን ተገቢ በሆነ መንገድ ይሠራ ዘንድ በአጠቃላይ ብር ፬፻፵፫ሺ፪፴፱ ( አራት መቶ ሃምሳ ሶስት ሺህ ሁለት መቶ ሠላሳ ዘጠኛ ብር ) በጀት ተፈቅዶለታል ፡፡ ፪ / ኮሚሽኑ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) የተፈቀ ደለትን በጀት የሚጠቀመው ከዚህ አዋጅ ጋር አባሪ ተደረጉ በተያያዘው መሠረት ይሆናል ፣ ፫ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ሃላፊነት ፩ / በአንቀጽ ፪ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) ላይ የተመለከተው በጀት ሚኒስቴሩ ከመንግሥት የመጠባበቂያ በጀት ለኮሚሽኑ ይከፍላል ፡፡ ፪ / በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) ወጪ የከፈለውን ለታቀደለት አለመዋሉን ለማረጋገጥ ተሰጥቶታል ፡፡ ፬ አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ በፌዴራል ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ሐምሌ ፳፮ ቀን ፲፱፻፵፮ ዓ.ም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት