×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር 12/1990 የአፍሪካማሪታይም ትራንስፖርትኞት ማጽደቂያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አራተኛ ዓመት ቁጥር ፶፩ አዲስ አበባ - ሰኔ ፳ ቀን ፲፱፻፯ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፩፻፳፩ / ፲፱፻፲ ዓም የአፍሪካ ማሪታይም ትራንስፖርት ቻርተር ማጽደቂያ ኣዋጅ . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . ገጽ ፯፻ሸ፭ አዋጅ ቁጥር ፩፻፳፩ / ፲፬፻፲ የአፍሪካ ማሪታይም ትራንስፖርት ቻርተርን ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ የአፍሪካ ማሪታይም ትራንስፖርት ቻርተርን ኢትዮጵያ ቀደም ሲል የፈረመች በመሆኑ ፡ ቻርተሩ በቁርጥ ሥራ ላይ የሚውለው : ከአፍሪካ አንድነት ድርጅት አባል ሀገሮች የሁለት ሦስተኛው የማጽደቂያ ወይም ተመሳሳይ ውጤትያላቸው ሰነዶች ለዋናዐሐፊው ከደረሱ ከሰላሣኛው ቀን በኋላ እንደሚሆን ቻርተሩ ስለሚደነግግ ፡ ይህንኑቻርተር የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ፫ ቀን ፲፱፻፲ ዓም ባደረገው ስብሰባ ያጸደቀው ስለሆነ ፡ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገመንግሥት አንቀጽ ፲፩ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) እና ( ፲፪ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የአፍሪካማሪታይም ትርንስፖርትቻርተርማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፩፻፳፩ / ፲፱፻፲ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ . ቻርተሩ ስለመጽደቁ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የሚኒስትሮች ምክር ቤት እ . ኤ አ በጁን ወር ፲፱፻፲፬ ቱኒዝ ላይ ባደረገው ስብሰባ የተቀበለው የአፍሪካ ማሪታይም ትራንስፖርት ቻርተር ጸድቋል ። ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖ . ሣቁ• ፰ሺ፩ | ገጽ ሄድሂፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፩ ሰኔ ፳፫ቀን ፲፬፶ ዓም ፫ የትራንስፖርትና መገናኛ ሚኒስትርሥልጣን የትራንስፖርትና መገናኛሚኒስትርቻርተሩበሥራላይእንዲውል የማድረግሥልጣን በዚህ አዋጅ ተሰጥቶታል ። ፩ አዋጁየሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅከሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱ ዓም ጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባ ሰኔ ፳፫ ቀን ፲B፰ ዓም ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላምተሚያድር ትታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?