×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር 113/1990 ዓም ለንግድሥራ ድላዩቫል የዞ ገደብ መፍቀኣዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አራተኛ ዓመት ቁጥር ፴፱ | [ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ግንቦት ፲፭ ቀን ፲ሀየን | የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፩፻፲፫ / ፲፱፻፲ ዓ ም | ለንግድ ሥራ ፈቃድ ማሳደሻ ልዩ የጊዜ ገደብ መፍቀጂያ አዋጅ . . . . . አዋጅ ቁጥር ፩፻፲፫ ፲፱፻፲ ለንግድ ሥራ ፈቃድ ማሳደሻ ልዩ የጊዜ ገደብ ለመፍቀድ የወጣ አዋጅ የ፲፱የ1 በጀት ዓመት የንግድ ሥራ ፈቃድ እድሣትን በተመ ለከተ ልዩ የጊዜ ገደብ መፍቀድ ተገቢ ሆኖ በመገኘቱ ፡ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ | መንግሥት አንቀጽ ፶፭ ( ፩ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ ለንግድ ሥራ ፈቃድ ማሳደሻ ልዩ የጊዜ ገደብ | መፍቀጂያ አዋጅ ቁጥር ፩፻፲፫ ፲፱፻፲ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ : ልዩ የጊዜ ገደብ ስለመፈቀዱ በንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅ ቁጥር ፳፯ ፲፱፻ዥ፬ አንቀጽ ፳፭ የተደነገገው ቢኖርም ፡ የንግድ ሥራ ፈቃድማሳደሻ ልዩ የጊዜ ገደብ በዚህ አዋጅ ተፈቅዷል ። የተፈጸሚነት ወሰን በዚህ አዋጅ መሠረት የተፈቀደው ልዩ የጊዜ ገደብ ተፈጻ | ሚነት የሚኖረው ፡ የ፲ህየን በጀት ዓመት የንግድ ሥራ ፈቃድ ዕድሣትን በሚመለከት ብቻ ይሆናል ። | ያንዱ ዋጋ . . ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ : ፰ሺ፩ ገጽ ፯፻፵፰ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፴፱ ግንቦት ፲፭ ቀን ፲፱፻፶ ዓም . Federal Negarit Gazeta No . 39 23 May , 1998 - ~ Page 748 ፩ . የሚኒስትሮች ምክር ቤት ኃላፊነት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ፡ ፩ ፡ በዚህ አዋጅ መሠረት የተፈቀደው ልዩ የጊዜ ገደብ የሚያበቃበትን ወቅት ፣ ፪ በልዩው የጊዜ ገደብ ውስጥ የንግድ ሥራ ፈቃድ ዕድሣት የሚከናወንበትን ዝርዝር የአፈጸጸም ሁኔታ ፡ እና ፫ አግባብ ያላቸውን ሌሎች ጉዳዮች መመሪያ በማውጣት ይወስናል ። ፭ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከግንቦት ፲፭ ቀን ፲፱፻፲ ዓ . ም . ጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባ ግንቦት ፲፭ ቀን ፲፱፻፶ ዓም ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?