×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
ኣዋጅቁጥር 77/1989 የሽያጭና ኤክሳይዝታክስ ማሻሻያ ኣዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ . . ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ሦስተኛ ዓመት ቁጥር ፵ አዲስ አበባ ግንቦት ፳፯ ቀን ፲፱፻፷፱ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ! | _ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ : . አዋጅ ቁጥር ፪፯ / ፲፱፻፳፱ ዓም : የሽያጭና ኤክሳይዝ ታክስ ( ማሻሻያ ) ኣዋጅ . . . . . . . . ገጽ ፭፻፳፬ አዋጅ ቁጥር ፪፯ / ፲፱፻፷፱ የሽያጭና ኤክሳይዝ ታክስ አዋጅን ለማሻሻል የወጣ አዋጅ የሽያጭና ኤክሳይዝ ታክስ አዋጅን ማሻሻል በማስፈለጉ ፤ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገመንግ ሥት አንቀጽ ፶፭ ( ፩ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። _ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ « የሽያጭና ኤክሣይዝ ታክስ ( ማሻሻያ ) አዋጅ ቁጥር ፯ / ፲፱፻፳፱ » ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። . . ፪ ማሻሻያ የሽያጭና ኤክሣይዝ ታክስ አዋጅ ቁጥር ፳፯ / ፲፱፻፰፭ እንደሚከተለው ተሻሽሏል ፤ ፩ . የአንቀጽ ፬ ንዑስ አንቀጽ ( ፫ ( ተሠርዞ በሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ ( ፫ ) ( ) ተተክቷል ፤ « fu ) ግብርከፋዩ አምራች ' አገልግሎት ሰጪ ጅምላ ሻጭ ወይም ቸርቻሪ ሲሆን ፡ በአንድ ወር ውስጥ በተከናወነው ሽያጭ ላይ ሊከፈል የሚገባውን ታክስ ወሩ ከተጠናቀቀበት ቀን አንስቶ እጅግ ቢዘገይ በሰባት የሥራ ቀናት ውስጥ የማሳወቅና ታክሱን የመክፈል ግዴታ አለበት ። » ያንዱዋጋ 3 1 : 30 ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፰ሺ፩ ገጽ ፭፻፳፭ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፴ግንቦት ፳፮ ቀን ፲፱፻፱ ዓም Federal Negarit Gazeta No . 40 37 June , 1997 – Page 525 _ ጅ ከአዋጁ ጋር የተያያዘው ሠንጠረዥ « መ » ተራ ቁጥር ፩ ፪፻ ' ፻፫ ' ፫ ' ፭፻ ' ፲እና፲፯ተሠርዘው በሚከተሉት ተራቁጥሮች ተተክተዋል ፤ “ & ማናቸውም ዓይነት ስኳር ( ሞላሰስን ሳይጨምር . “ ደጀ የሚኒራል ውሃ . . . . . “ ፻፫፫ ሌሎች አልኮል ያለባቸው መጠጦች . … . . . . . . . “ ማናቸውም ዓይነት ንጹህ አልኮል . . . . . . . . . . . . . . ፩ደሃ % “ ፭፪ ሲጋሬት ፡ ሲጋራ ፣ ሲጋራሉስ የፒፓ ትምባሆ ሱረትና ሌሎችም የትምባሆ ፩ ውጤቶች . . . “ ጨው . . . . “ ፲፯ ላንድሮቨሮች ጂፖችና ሌሎች እነዚህን መሰል ፎርዌል ድራይሾች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . ፵ % ፫ ከዚህ በታች በንዑስ አንቀጽ ( ፪ ) የተዘረዘሩት ቅድመ ሁኔታዎች መሟላታቸውን ሲያረጋግጥ ከአዋጁ ጋር በተያያ ዘው ሠንጠረዥ « መ » ተራ ቁጥር ፪፩ እና ፪፻፩ የተመለከ • - - ቱት የማስከፈያልኮች በሚከትለው እንዲተኩ እንዲያደርግ ለገንዘብ ሚኒስቴር ሥልጣን ተሰጥቶታል ። . . . . “ ማናቸውም ለስላሣ መጠጦች ( ከፍሬ ጭማቂዎችና . . . . . . እነዚህን ከመሳሰሉ በስተቀር . . . . . . . . . . “ ፩ ማናቸውም ቢራና እስታውት . . . . . . . . . . _ H % ፬ ቅድመ ሁኔታዎች ከዚህ በላይ በንዑስ አንቀጽ ( ) የተመለከተው ተፈጻሚ የሚሆ ነው ! . . . ም . ፩ ለስላሳ መጠጦችን በሚመለከት ' የለስላሳ መጠጦች ምርት በQ % ( በሰባ በመቶ ) ሲያድግ ወይም አዳዲስ የለስላሳ መጠጦች ፋብሪካዎች ሲቋቋሙ ፤ ፪ ቢራን በሚመለከት የቢራ ምርት በቧ % ( በሃምሣ በመቶ ) ሊያድግ ወይም አዳዲስ የቢራ ፋብሪካዎች ሲቋቋሙ ፤ ይሆናል ። ፫ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ( ይህ አዋጅከግንቦት፳፮ቀን ፲፱፻፰፱ ዓም ጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባ ' ግንቦት፳፮ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓም• ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?