×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር 199/92 የኢትዮ ኮባ የኢኮኖሚ የሣይንስና የቴክኒክ ትብብር ስምምነትን ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ " ለቱ ወገኖች የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ስድስተኛ ዓመት ቁጥር ፳፫ አዲስ አበባ የካቲት ፳፰ ቀን ፲፱፻፲፪ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፩፻፲፭ ፲፱፻፶፪ ዓ.ም • የኢትዮ -- ኩባ የኢኮኖሚ ፡ የሣይንስና የቴክኒክ ትብብር ስምም ነትን ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ገጽ ፩ሺ፪፻፮ አዋጅ ቁጥር ፩፻፲፭ ፲፱፻፲፪ የኢትዮ- ኩባ የኢኮኖሚ ፡ የሣይንስና የቴክኒክ ትብብር ስምምነትን ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክና በኩባ ሪፐብሊክ መንግሥታት መካከል የኢኮኖሚ ፣ የሣይንስና የቴክኒክ ትብብር ስምምነት መስከረም ፫ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓም አዲስ አበባ Cuba was signed at Addis Ababa , Ethiopia , on the 14 day of ከተማ ላይ የተፈረመ ስለሆነ፡ ስምምነቱ የሚጸናውና በሥራ ላይ የሚውለው ከፈረሙበትና በየሕገ መንግሥታቸው መሠረት አስፈላጊው | Agreement shall enter into force upon the fulfillment of their ሥርዓት ሲሟላ እንደሚሆን በስምምነቱ ውስጥ የተመለከተ | respective constitutional requirements following the signing በመሆኑ ፡ ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የካቲት ፳፰ ቀን ፲፱፻፶፪ Agreement at its session held on the 7 day of March , 2000 , ዓም ባደረገው ስብሰባ ያጸደቀው ስለሆነ ፣ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገመን ግሥት አንቀጽ ፲፭ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) እና ( ፲፪ ) መሠረት የሚከ | Democratic Republic of Ethiopia , it is hereby proclaimed as ተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የኢትዮ - ኩባ የኢኮኖሚ ፣ የሣይንስና የቴክኒክ ትብብር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፩፻፲፭ / ፲፱፻፶፪ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ : የስምምነቱ መጽደቅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በኩባ ሪፐብሊክ መንግሥታት መካከል መስከረም ፫ ቀን ፲፱፻፲፪ ዓም አዲስ አበባ ላይ የተፈረመው የኢኮኖሚ ፣ የሣይንስና የቴክኒክ ትብብር ስምምነት በዚህ አዋጅ ጸድቋል ። ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ : ዥሺ፩ ያንዱ ዋጋ ገጽ ፩ሺ፪፻፯ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳፫ የካቲት ፳፰ ቀን ፲፱፻ዓም • የኢኮኖሚ ልማትና ትብብር ሚኒስትር ሥልጣን የኢኮኖሚ ልማትና ትብብር ሚኒስትር ስምምነቱ በሥራ ላይ እንዲውል የማድረግ ሥልጣን በዚህ አዋጅ ተሰጥቶታል ። አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከየካቲት ፳፰ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓም ጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባ የካቲት ፳፰ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓም ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?