×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅቁጥር 127/1990 ከስዊስኮንፌዴሬሽንሥትርኢንቨስት መንትን ለማስፋፋትና የስትና ለመስጠትዮተ ረገውን ስምምነት ማጽደቂ ኣዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አራተኛ ዓመት ቁጥር ፵፱ አዲስ አበባ ሰኔ ፴ ቀን ፲፱፻፶ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፩፻፳፯ / ፲፱፻፲ ዓም ከስዊስ ኮንፌዴሬሽን መንግሥት ጋር ኢንቨስትመንትን ለማስ ፋፋትና ዋስትና ለመስጠት የተደረገው ስምምነት ማጽደቂያ ገጽ ፰፻፵፮ አዋጅ ቁጥር ፩፻፳፯ ፲፱፻፲ ከስዊስ ኮንፌዴሬሽን መንግሥት ጋር ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋትና ዋስትና ለመስጠት የተደረገውን ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በስዊስ ኮንፌዴሬሽን መንግሥት መካከል ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት እና ዋስትና ለመስጠት ጥቅምት ፮ ቀን ፲፱፻፲ ዓ ም አዲስ አበባ ላይ ስምምነት የተፈረመ ስለሆነ ፤ ስምምነቱ ሥራ ላይ የሚውለው በየሕጎቻቸው መሠረት ስምምነቱ መጽደቁን ተዋዋዮቹ ሀገሮች አንዱ ለሌላው ሲያሳውቁ እንደሚሆን በስምምነቱ ውስጥ የተገለጸ በመሆኑ ፤ ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ ፴ ቀን ፲፱፻፲ ዓም ባደረገው ስብሰባ ያጸደቀው ስለሆነ ፤ ያንዱ ዋጋ 2 : 30 ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ• ዥሺ፩ ግጽ ፰ ፈዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፵፱ ሰኔ ፴ ቀን ፲፱፻ ዓም . ኤቲsfና 5L 3 በሕገመንግሥቱ አንቀጽ ፵፯ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) እና ( ፲፪ ) መሠረት ከዚህ እንደሚከተለው ታውጇል ። ፩ አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ ማስዊስ ኮንፌዴሬሽን መንግሥት ጋር ኢንቨስትመ ንትን ለማስፋፋትና ዋስትና ለመስጠት የተደረገው ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፩፻፳፯ / ፲፱፻፶ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ስምምነቱ ስለመጽደቁ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በስዊስ | 2 . Ratification of the Agreement ኮንፌዴሬሽን መንግሥት መካከል ኢንቨስትመንትን ለማስፋ ፋትናዋስትና ለመስጠት ጥቅምት ፯ ቀን ፲፱፻፲ ዓ•ም• አዲስ አበባ ላይ የተፈረመው ስምምነት ጸድቋል ። ፫• የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ባለሥልጣን ሥልጣን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ባለሥልጣን ስምምነቱ በሥራ ላይ እንዲውል ለማድረግ በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል ። አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅከሰኔ ፴ ቀን ፲፱፻ ዓም ጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባ ሰኔ ፴ ቀን ፲፱፻፲ ዓም ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?