×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ማቋቋሚያ(ማሻሻያ) ኣዋጅ ቁጥር ፶፪/፲፱፻፹፱

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ሦስተኛ ዓመት ቁጥር ፱ አዲስ አበባ - - ኅዳር ፳፯ ቀን ፲፱የዝሀ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፪ / ፲፱፻፳፱ ዓም የኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ማቋቋሚያ ( ማሻሻያ ) አዋጅ . . . . . . . . . . . . . . ገጽ ፪፻፴፰ አዋጅ ቁጥር ፵፪ / በህየሀ የኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲን ማቋቋሚያ አዋጅ ለማሻሻል የወጣ አዋጅ የኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲን ማቋቋሚያ አዋጅ ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ፡ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ | E . መንግሥት አንቀጸ ሃ፭ ( ፩ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ ኣዋጅ “ የኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ማቋቋሚያ ( ማሻሻያ ) ኣዋጅ ቁጥር ፪ 1ህየዝሀ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ . ማሻሻያ የኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1 2 . Amendment ዥ፯ ፲፱፻፳፮ እንደሚከተለው ተሻሽሏል ፡ ፩ . ከአንቀጽ ፰ ንዑስ አንቀጽ ( ፫ ) ቀጥሎ የሚከተለው አዲስ | ንዑስ አንቀጽ ( ፱ ) ተጨምሯል ፡ “ . የኤጀንሲውን መዋቅርና የኤጀንሲው ሠራተኞች የሚተዳደሩበትን የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ሕግን መሠረታዊ ዓላማዎች በመከተል የተዘጋጀ መመሪያ ያጸድቃል : ” ፪• የአንቀጽ ፰ የቀድሞዎቹ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) ፡ ( ፭ ) እና ( ፩ ) እንደቅደም ተከተላቸው ንዑስ አንቀጽ ( ፭ ) ፡ ( ፮ ) እና ( ፯ ) ሆነዋል ። ፫ በአንቀጽ ፬ ንዑስ አንቀጽ ( ፫ ) ( ሐ ) ውስጥ “ በመንግሥት ሠራተኞች ሕግ መሠረት ” የሚለው ሐረግ ተሰርዞ “ ቦርዱ ባጸደቀው መመሪያ መሠረት ” በሚለው ተተክቷል ። ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፰ሺ፩ ፤ አዋ የሚናበት ጊዜ ይህ አዋጅካጻርቀን ፲፱ ዓዋጆሮ የናኖ | አዲስ አበባ ኅዲ፳ ቀን ፲፱፱ ዓ . ም ዶ ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ , ሪፑብሩክ ፕሬዚዳንት ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?