×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፫፻፳፱/፲ጀዓ.ም ከእሥራኤል መንግሥት ጋር ኢንቨስትመንትን ለማስ ፋፋትና ዋስትና ለመስጠት የተደረገውን ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አሥረኛ ዓመት ቁጥር ፳፬ አዲስ አበባ - ጥር ፲፰ ቀን ፲፱፻፮ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፫፻፳፱ / ፲፱ጀዓ.ም ከእሥራኤል መንግሥት ጋር ኢንቨስትመንትን ለማስ | The State of Israel Agreement on Promotion and Rec ፡ ፋፋትና ዋስትና ለመስጠት የተደረገውን ስምምነት | procal ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ገጽ ፪ሺ፭፻፵፰ አዋጅ ቁጥር ፫፻፴፪ / ፲፱፻፳ ከእሥራኤል መንግሥት ጋር ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋትና ዋስትና ለመስጠት የተደረገውን ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥትና በእሥራኤል መንግሥት ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት ለመስጠት ሕዳር ፲፯ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም ስምምነት | Ethiopia and the State of Israel is signed in በእየሩሣሌም የተፈረመ ስለሆነ ፤ ስምምነቱ በተዋዋዮቹ ሀገሮች ሕጎች መሠረት ስምምነቱ | it shall enter into force on the date of exchange of መጽደቁን የሚያረጋግጡ ሰነዶች በዲፕሎማቲክ | instruments of s of ratification through diplomatic አካላት አማካኝነት ከተደረገ በኋላ | channel , እንደሆነ በስምምነቱ ስለተገለፀ ፤ ስምምነት የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር of Ethiopia has rarified the said Agreement at its ቤት ጥር ፲፰ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ | session held on 27 January , 2004 ያፀደቀው ስለሆነ ፤ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፪ ሺ ፩ አዲስ አበባ ጥር ፲፰ ቀን ፲፱ ዝጽ ደሊኛድግያ ፌዴራል ነጋሪት ጣ ቁጥር ፳፭ ጥር ፲፰ ቀን ፲፱ደ ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ - መንግሥት አንቀጽ ፲፭ ንዑስ አንቀጽ / ፩ / እና | Article 55 Sub Article ( 1 ) and ( 12 ) of the ፲፪ / መሠረት ከዚህ እንደሚከተለው ታውጇል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ " ከእሥራኤል መንግሥት ጋር ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋትና ለመስጠት የተደረገውን ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ቁጥር ፫፻፴፱ / ፲፱፻፲፮ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ፪ . ስምምነቱ ስለመጽደቁ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በእስራኤል መንግሥት መካከል ኢንቨ ስትመንትን ለማስፋፋትና ዋስትና ለመስጠት በእየሩሣሌም ከተማ ፣ ህዳር ፲፮ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም የተፈረመው ስምምነት ፀድቋል ፡፡ ፫ . የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኃላፊነት የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ስምምነ ቱን በሥራ ላይ እንዲውል ለማድረግ በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል ። ፬ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከጥር ፲፰ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?