×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፱ በ ፲፰ ዓም ለግልገል ጊቢ l የኤሌክትሪክ ኃይል ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል ብድር ከአውሮፓ ኢንቬስትመንት ባንክ ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማፅደቂያ ኣዋጅ.

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ነጋሪት ጋዜጣ አሥራሁለተኛ ዓመት ቁጥር ፳ እዲስ አበባ - መጋቢት ፳፮ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ እዋጅ ቁጥር ፬፰፲፪፱፻፲፰ ዓ.ም ለግልገል ጊቤ II የኤሌክትሪክ ኃይል ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል ብድር ከአውሮፓ ኢንቬስትመንት ባንክ ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ ... ገጽ ፫ሺ፫፻፲፫ አዋጅ ቁጥር ፬ ፳፯ / ፲፱፻፵፰ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ እና በአውሮፓ ኢንቬስትመንት ባንክ መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ለግልገል ጊቤ II የኤሌክትሪክ ኃይል ፕሮጀክት ከፊል ማስፈፀሚያ የሚውል መጠኑ ፶ሚሊዮን ገንዘብ የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ሲያዊ ሪፐብሊክ እና በአውሮፓ ኢንቬስትመንት ባንክ | Ethiopia a Loan in an amount of 50,000,000 Euros መካከል እ.ኤ.አ ኦክቶበር ፴፩ ቀን ፪ሺ፭ በብራስልስ | ( Fifty million Euros ) for financing Gilgel Gibe II የተፈረመ በመሆኑ ፣ ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት | Representatives of the Federal Democratic ጥር ፴ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው | Republic of Ethiopia has ratified the said Loan ስለሆነ ፣ በሕገ - መንግሥቱ አንቀጽ ፶፭ ንዑስ አንቀጽ / ፩ / እና / ፲፪ / መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ ኣዋጅ “ ለግልገል ጊቤ II የኤሌክትሪክ ኃይል ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል ብድር ከአውሮፓ ኢንቬስትመንት ለማግኘት የተፈረመው ስምምነት ማጽደቂያ ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣ.ቁ ፱ሺ፩ ገጽ ፫ሺ፫፻፲፱ ፌዴራል ጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳ መጋቢት ፳፭ ቀን ፲፱፻፵፰ ዓ.ም ፪ . የስምምነቱ መፅደቅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በአውሮፓ ኢንቬስትመንት ባንክ መካከል እ.ኤ.አ. ኦነክቶበር ፴፩ ቀን ፪ሺ፭ የተፈረመው ስምምነት ፀድቋል ፡፡ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ ሥልጣን የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ በብድር ስምምነቱ የተገኘውን ፶ሚሊዮን ሚሊዮን ዩሮ / በብድር ስምምነቱ በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት እንዲውል ለማድረግ በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል ፡፡ ፬ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ መጋቢት ፳፮ ቀን ፲፱፻፵፰ ዓ.ም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?