×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 39/150 ዓም የ1990 የጥሪት ፈንድብቅሚያካ ሮችምክር ቤት ደንብ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አራተኛ ዓመት ቁጥር ፵፮ አዲስ አበባ ሰኔ ፴ ቀን ፲፱፻፶ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፴፬ / ፲፱፻፶ ዓም • የጥሪት ፈንድ ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ገጽ ፰፻ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፴፱ / ፲፱፻፶ የጥሪት ፈንድ ለማቋቋም የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራ ሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፬ / ፲፱፻፷፯ አንቀጽ ፭ እና በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግሥት የፋይናንስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር ፵፯ ፲፱፻፳፬ አንቀጽ ፵፯ መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ ደንብ “ የጥሪት ፈንድ ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፴፱ / ፲፱፻፶ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ጀ የጥሪት ፈንድ ስለመቋቋሙ የጥሪት ፈንድ ( ከዚህ በኋላ “ ፈንዱ ” እየተባለ የሚጠራ ) የገንዘብ ሚኒስቴር በሚከፍተው ልዩ የባንክ ሂሳብ ውስጥ ተቀማጭ እንዲሆን በዚህ ደንብ ተቋቁሟል ። ፫ የፈንዱ ምንጮች ፩ በየበጀት ዓመቱ ከተፈቀደው የመደበኛ በጀት የካፒታል በጀት'እንዲሁም ከተፈቀደው የክልሎች ድጐማ የግምጃ ቤት ድርሻ ከሆነውና በበጀት ዓመቱና በተሰጠውም የችሮታ ጊዜ ውስጥ ሥራ ላይ ሳይውል የቀረው፡ ጅ ከዕቅድ በላይ የተገኘ ገቢ ፤ ይሆናል ። ያንዱዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፰ሺ፩ ገጽ ፰፻፩ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፮ ሰኔ ፴ ቀን ፲፱፻፶ ዓም ፬ • የፈንዱዓላማ የጥሪት ፈንዱ ፤ ፩ በረጅም ጊዜ እንዲከፈል የተወሰደን ብድር ለመክፈል ጅ ለቋሚ ንብረቶች መተኪያ ፤ ፫ • የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለሚወስንባቸው ሌሎች የሚውል ይሆናል ፡፡ ፭ ስለክፍያዎች ከፈንዱ ሂሳብ ገንዘብ ወጪ ሆኖ የሚከፈለው የሚኒስትሮች | 6. Power of the Minister of Finance ምክር ቤት ሲፈቅድ ይሆናል ። ፮ • የገንዘብ ሚኒስትሩ ሥልጣን የገንዘብ ሚኒስትሩ ፤ ፩ • ፈንዱ የሚቀመጥበትን ልዩ የባንክ ሂሳብ ይከፍታል ፤ ፪ ከተጠቃለለው ፈንድ ውስጥ ወደዚህ ፈንድገቢ የሚደረ ገውን በዚህ ደንብ አንቀጽ ፪ የተመለከተውን ገንዘብ ወደፈንዱ የባንክ ሂሳብ ያስተላልፋል ፤ ፫ . የፈንዱን ሂሳብ ይይዛል፡ በሚኒስትሮች ምክር ቤት | 7 . Records and Accounts ሲፈቀድም ሥራ ላይ ያውላል ' ያስተዳድራል ። ፯ • ሙዝገቦች እናሂሳቦች የፈንዱ የሙዝገብና የሂሳብ አያያዝ ሥርዓት የፌዴራል አዋጅን የሚከተል ይሆናል፡ ፰ ኦዲት የፈንዱሂሣብ በዋናው ኦዲተር ይመረመራል ። ፱ : ደንቡ የሚጸናበት ጊዜ ይህ ደንብ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባ ሰኔ ፴ ቀን ፲፱፻፶ ዓም መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?