ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ
ሃያ ሦስተኛ ዓመት ቁጥር üö
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ö ፻፭ / ፪ሺ፱ ዓ.ም
ለሕዝብ ጥቅም መረጃን ይፋ ማድረጊያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ‥
ገጽ ሺ፮፻
የሚኒስትሮች ምክርቤት ደንብ ቁጥር ö ፻፭ / ፪ሺ፱
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ
ለሕዝብ ጥቅም መረጃን ይፋ ስለማድረግ የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ
ያንዱ ዋጋ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ሪፐብሊክ አስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፱፻፲፮ / ፪ሺ፰ አንቀጽ ፭ እና በመገናኛ ብዙሃንና የመረጃ ነፃነት አዋጅ ቁጥር ፭፻፺ / ፪ሺ አንቀጽ ፴፯ (፫) መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል፡
ክፍል አንድ
፩ አጭር ርዕስ
ይህ ደንብ " ለሕዝብ ጥቅም መረጃን ይፋ ማድረጊያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዴንብ ቁጥር ፭ / ፪ሺ፱ " ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡
ነጋሪት ጋዜጣ ፖሢ.ቀ ፹ሺ፩