×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር 90/1990 ዓም የዓለም አዕምሮአዊ ንብረት ድሮም ቀሚያ ኮንቬንሽንን ለመቀበል የወጣ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አራተኛ ዓመት ቁጥር ፪ አዲስ አበባ ጥቅምት ፲፫ ቀን ፲፱፻፲ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፯ / ፲፱፻፲ ዓም - የዓለም አእምሮአዊ ንብረት ድርጅት ማቋቋሚያ ኮንቬንሽንን ለመቀ በል የወጣ አዋጅ . . . ገጽ ፮፻፴፩ አዋጅ ቁጥር ፬ / ፲፱የኝ የዓለም አእምሮአዊ ንብረት ድርጅት ማቋቋሚያ ኮንቬንሽንን ለመቀበል የወጣ አዋጅ የዓለም አእምሮአዊ ንብረት ድርጅትን ለማቋቋም እ . ኤአ . ጁላይ ፲፬ ቀን ፲፱፻፷፯ በስቶክሆልም የተፈረመውንና እኤአ ሴፕቴምበር ፳፰ ቀን ፲፱የጀ፱ የተሻሻለውን ኮንቬንሽን ኢትዮጵያ መቀበሏ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ፣ ይህንኑ ኮንቬንሽን የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥቅምት ፲፫ ቀን ፲፱፻፲ ዓ ም ባካሄደው ስብሰባ ያጸደቀው በመሆኑ ፤ | በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገመንግሥት አንቀጽ ፴፭ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) እና ( ፲፪ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። _ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የዓለም አእምሮአዊ ንብረት ድርጅት ማቋቋሚያ ኮንቬንሽንን ለመቀበል የወጣ አዋጅቁጥር ፲ / ፲፱፻፲ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ ኮንቬንሽኑን ስለመቀበል እኤአ ጁላይ፲፬ ቀን ፲፱፻፷፯በስቶክሆልም የተፈረመውንናእኤአ ሴፕቴምበር ፳፰ ቀን ፲፱፻፸፱ የተሻሻለውን የዓለም አእምሮአዊ ንብረት ድርጅት የመሠረተው ኮንቬንሽን ተቀባይነት አግኝቷል ። ያንዱ ዋጋ 2 : 30 ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ሸሺ፩ ገጽ ፭፻፵፪ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፪ ጥቅምት ፲፫ ቀን ፲፱፻፲ ዓም ፫ የኢትዮጵያ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ኮሚሽን ሥልጣንና ኃላፊነት የኢትዮጵያ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ኮሚሽን ኮንቬንሽኑን በሥራ ላይ የማዋልና አፈጻጸሙን የመከታትል ሥልጣን በዚህ አዋጅ ተሰጥቶ | ፩ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከጥቅምት ፲፫ ቀን ፲፱፻፲ ዓም ጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባ ጥቅምት ፲፫ ቀን ፲፱፻፲ ዓም ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤትታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?