×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር 284/1994 የኢትዮ-ጅቡቲ ፣ የጅቡቲ ወደብ አጠ ቃቀምና በትራንዚት ላይ ያለጭነት አገልግሎት ስምምነት ማጽደቂያ ኣዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትየጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ስምንተኛ ዓመት ቁጥር ፴፰ አዲስ አበባ ሰኔ ፳፯ ቀን ፲፱፲፬ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፳፬ / ፲፱፶፬ ዓም የኢትዮ ጅቡቲ'የጅቡቲ ወደብ አጠቃቀምና በትራንዚት ላይ ያለ ጭነት አገልግሎት ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ ገጽ ፭ሺ፰፻፴ አዋጅ ቁጥር ፳፬ / ፲፱፻፲፬ የኢትዮ ጅቡቲ'የጅቡቲ ወደብ አጠቃቀምና በትራንዚት ላይ ያለቅነት አገልግሎት ስምምነትን ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ : እና በጅቡቲ ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የተደረገው የጅቡቲ ወደብ አጠቃቀምና በትራንዚት ላይ ያለ ጭነት አገልግሎት ስምምነት ሚያዝያ ፭ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓም በጅቡቲ ላይ የተፈረመ ስለሆነ ፣ ስምምነቱ በሥራ ላይ የሚውለው ተዋዋይ ሀገሮች በየሕጎ ቻቸው መሠረት ስምምነቱ መጽደቁን ኣንዱ ለሌላው ሲያሳውቅ እንደሚሆን በስምምነቱ ውስጥ የተገለጸ በመሆኑ ፣ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ ፳፯ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓም ባደረገው ስብሰባ ስምምነቱን ያፀደቀው በመሆኑ ፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፲፩ ንዑስ አንቀጽ / ፩ / እና / ፲፪ መሠረት ከዚህ እንደሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ “ ይህ አዋጅ “ የኢትዮ ጅቡቲ ፣ የጅቡቲ ወደብ አጠቃቀምና በትራንዚት ላይ ያለ ጭነት አገልግሎት ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅቁጥር የተ፬ / ፲፱፵፬ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። # ስምምነቱ ስለመፅደቁ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በጅቡቲ ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል ሚያዝያ ፭ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓም በጅቡቲ የተፈረመው የጅቡቲ ወደብ አጠቃ ቀምና በትራንዚት ላይ ያለ ጭነት አገልሉት ስምምነት ፀድቋል ። ያንቆዋጋ 2:30 ነጋሪት ጋዜጣፖማቁ ተሺ፩ ገጽ ፭ሺ፰፻፴፩ ፌዴራል ነጋሪት ቁጥር 94 ሰኔ ፳፮ ቀን ፲ደዛውም ፫ ስለአስፈጻሚ አካላት ሥልጣን መንግሥት የሚወክላቸው አስፈጻሚ አካላት፡ በሥራ መስካቸው ይህ ስምምነት በሥራ ላይ እንዲውል የማድረግ ሥልጣን በዚህ አዋጅተሰጥቷቸዋል ። ፬ አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ ኣዋጅከሰኔ ፳፯ ቀን ፲፱፵፬ ዓ ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ሰኔ ፳፯ ቀን ፲፱፵፬ ዓም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያመርትታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?