×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር 180 1991 የሕዝብ ቆጠራ ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አምስተኛ ዓመት ቁጥር ፳፬ አዲስ አበባ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፶፩ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፩፻፳ / ፲፱፻፵፩ ዓም የሕዝብ ቆጠራ ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ .... ገጽ ፩ሺ፩፻፴፱ 1 ማፍቀፍ ወይም አዋጅ ቁጥር ፩፻፳ / ፲፱፻፵፩ የሕዝብ ቆጠራ ኮሚሽንን ለማቋቋም የወጣ አዋጅ የሕዝብና ቤት ቆጠራ ውጤት የሕዝቡን ኑሮ ለማሻሻል ለሚደረገው ሕገ መንግሥታዊ አደረጃጀትና ለፖለቲካዊ ሥርዓቱ ዝግጅት አስፈላጊ ስለሆነ ፡ ትክክለኛውን የሕዝብ ብዛት ማወቅ በሀገር በተወሰነ የክልል አስተዳደር እርከን ደረጃ ለሚደረጉ ምርጫዎች አፈጸጸም አስተማማኝ መሠረት በመሆኑ ፡ የተግባሩን አስፈላጊነት፡ ስፋትእናውስብስብነት በማገናዘብ የሕዝብ ቆጠራ ኮሚሽን እንደሚቋቋም በሕገ መንግሥቱ የተደነገ provision on the establishment of a separate commission , in ገውን በሥራ ላይ ለማዋል ዝርዝር ሕግ ማውጣት አስፈላጊ | consideration of the necessity , extensiveness and complexity በመሆኑ፡ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፩፻፫ እና አንቀጽ ፲፭ ( ፩ ) መሠረት ከዚህ እንደሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የሕዝብ ቆጠራ ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር ፩፻፳ / ፲፱፻፲፩ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ . ትርጓሜ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር | 2. Definitions በዚህ አዋጅ ውስጥ፡ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ : ዥሺ፩ ገጽ ፩ሺ፩፻፴ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳፬ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፵፩ ዓም : ፩ . “ የሕዝብ ቆጠራ ” ማለት በሀገር አቀፍ ፣ በክልል ወይም በተወሰነ የክልል አስተዳደር እርከን ስለሚገኘው ጠቅላላ የሕዝብ ብዛት፡ የጾታ ፡ የዕድሜ ፣ የጋብቻ ፣ የትምህርት ደረጃ ፡ የሰው ኃይል ፣ የሥራዓይነት ፣ የሥራ መስክ፡ የልደት፡ የሞት፡ የፍልሰትና ሌሎች ተመሳሳይ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ መረጃዎችን የመሰብሰብ ፣ የማጠናቀር ፣ የመገምገምና የማሠራጨት ተግባር ነው ፤ ፪ . “ የቤት ቆጠራ ” ማለት በሀገር አቀፍ ፣ በክልል ወይም በተወሰነ የክልል አስተዳደር እርከን የሚገኘውን የቤት ብዛትና ዓይነት ፡ ያሉትን ልዩ ልዩ አገልግሎቶች እንዲሁም ስለቤት ሁኔታ ሌሎች ጠቃሚ መረጃዎችን የመሰብሰብ ፣ የማጠናቀር ፡ የመገምገምና የማሠራጨት ተግባር ነው ፣ ፫ . “ የናሙና ጥናት ” ማለት ሀገሪቱን ወይም የተወሰነ ክልልን በሚወክል መልኩ በናሙና ከተመረጡ አካባቢ ዎችና ቤተሰቦች የሕዝብ ብዛት ፣ የጾታ ፣ የዕድሜ ፣ የጋብቻ : የትምህርት ደረጃ የሰው ኃይል ፣ የሥራ ዓይነት፡ የሥራ መስክ፡ የልደት ፣ የሞት ፣ የፍልሰት ፣ የቤት ብዛትና ዓይነት እንዲሁም ሌሎች ተመሳሳይ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ መረጃዎችን የመሰብሰብ ፤ የማ ጠናቀር ፡ የመገምገምና የማሠራጨት ተግባር ነው ፤ “ የቆጠራ ካርታ ” ማለት ማንኛውም ሰው ሳይቆጠር እንዳይቀር እንደዚሁም ከአንድ ጊዜ በላይእንዳይቆጠር ለማድረግ የቆጠራው ክንዋኔ ከመጀመሩ በፊት የቆጠራ ቦታና የመቆጣጠሪያ ቦታ ካርታዎች ማዘጋጀት ነው ፣ ፭ “ ምክር ቤት ” ማለት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራ ሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው ፣ ፮ “ ቆጠራ ” ማለት የሕዝብና የቤት ቆጠራ ነው ፤ . “ ሰው ” ማለት የተፈጥሮ ሰው ነው ። ፫ : ስለመቋቋም የሕዝብ ቆጠራ ኮሚሽን ( ከዚህ በኋላ “ ኮሚሽኑ ” እየተባለ የሚጠራ ) የሕግ ሰውነት ያለውና ራሱን የቻለ የፌዴራል መሥሪያ ቤት ሆኖ በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል ። ፪ ኮሚሽኑ ተጠሪነቱ ለምክር ቤቱ ይሆናል ። ፬ ዓላማዎች የኮሚሽኑ ዓላማዎች የሚከተሉት ይሆናሉ ፣ ፩ ለአስተዳደራዊ ጉዳዮችና ለምርጫዎች ዝግጅት፡ ለዕቅድ አፈጻጸም ፡ ክትትልና ግምገማ እንዲሁም ለምርምር የሚጠቅሙ ሕዝብና ቤትን የሚ መለከቱ መረጃዎችን መሰብሰብ ፡ ማጠናቀር ፣ መገም ገምና ማሰራጨት ፡ ፪ • የሕዝብ እና የቤቶች ምዝገባ በመላ ሀገሪቱእንዲቋቋምና እንዲሠራበት መሠረታዊ ጥናቶችን በማካሄድ የሚደራ ጁበትን መንገድ መቀየስ ። ፭ የኮሚሽኑ አባላት ፩ በሕገመንግሥቱ አንቀጽ ፩፻፫ንዑስ አንቀጽ ( ፪ ) በተደነ ገገው መሠረት የኮሚሽኑ አባላት በጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅራቢነት በምክር ቤቱ ይሾማሉ ። ፪ የኮሚሽኑ ሰብሳቢ የሚሆነው አባል በምክር ቤቱ ተለይቶ ይሰየማል ። ፫ የኮሚሽኑ ጽሕፈት ቤት ዋና ጸሐፊ ድምጽ የመስጠት መብት ሳይኖረው የኮሚሽኑ አባልና ጸሐፊ ሆኖ ይሠራል ። ፮ . የኮሚሽኑ የአባላት ስብጥር የኮሚሽኑ አባላት ከዘጠኙ ክልሎች : ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፡ ከፌዴሬሽን ምክር ቤትና ከማዕከላዊ ስታትስቲክስ ባለሥልጣን መሥሪያ ቤት የተውጣጡ ይሆናሉ ። ገጽ ፩ሺ፪፩ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳፬ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፲፩ ዓም : ፯ የኮሚሽኑ ሥልጣንና ተግባር በየአሥር ዓመቱ አጠቃላይ የሕዝብ ቆጠራ እንዲከ ናወን ማድረግ ፡ የቆጠራ ካርታ ሥራ እና የሕዝብ ቆጠራን በሚመለከት የፖሊሲ መመሪያ ማውጣት እና አፈጻጸማቸውን መከታተል፡ የሕዝቡ ብዛት በክልል ፡ በዞን ፡ በወረዳ፡ በከተማ እንዲሁም በከተማና በገጠር ቀበሌዎች ተለይቶ በጾታና በዕድሜ እንዲዘጋጅ ማድረግ ፡ ስለቆጠራ ካርታ ሥራ እንዲሁም ስለቆጠራ ምንነት ለሕዝቡ ማሳወቅ ፡ በሚያወጣው ደንብ መሠረት በክልል በወረዳና አስፈላጊ ሆነው በሚያገኛቸው ተጨማሪ የአስተዳደር እርከኖች ደረጃ ሌሎች ኮሚሽኖችን በቆጠራ ማካሄጃ ወቅት ማቋቋም ፡ እንዲሁም ሥልጣንና ተግባራቸውን፡ የአባላቱን አሰያየምና የስብሰባ ሥነሥርዓታቸውን መወሰን ፡ ፮ ከፌዴሬሽን ምክር ቤት በሚቀርበው የብሔረሰቦች ዝርዝር መሠረት እና በሕዝብና ቤት ቆጠራ አማካኝነት የብሔረሰቦችን ብዛትና ስርጭት እንዲገኝ ማድረግ ፡ የሕዝብ ቁጥር ዕድገትን ለመተንበይ የሚያስችሉ የናሙና ጥናቶች እንዲከናወኑ ማድረግ ፡ በየክልሉ በሚገኙት ዞኖች ፡ ወረዳዎች፡ ከተማዎችእና የከተማና የገጠር ቀበሌዎች ውስጥ ያሉት ብሔረሰቦች ብዛት በጾታና በዕድሜ ተከፋፍሎ፡ በገጠርና በከተማ ተለይቶ እንዲዘጋጅ ማድረግ ፡ በዚህ አዋጅ መሠረት በሚካሄደው ቆጠራ አፈፃፀም ሂደት በስፋቱና በዓይነቱ የቆጠራውን ውጤት ሊያዛባ የሚችል ግድፈት ስለመከሰቱ በቂ መረጃ ካገኘ ለምክር ቤቱ በማሳወቅ ውጤቱን መሠረዝ ፡ እንደገና ቆጠራ እንዲካሄድ ማዘዝ ፡ የቆጠራ ውጤቶችን ማረጋገጥ ፡ ለምክር ቤቱ ማቅረብ ፣ እንዲሁም ለሕዝብ በይፋ እንዲገለጽና በተለያዩ መንገ ዶችም እንዲሰራጭ ማድረግ ፡ ፲፩ የጽሕፈት ቤቱን በጀት ለምክር ቤቱ አቅርቦ ማስፈ ቀድና በትክክል በሥራ ላይ መዋሉን ማረጋገጥ ፡ የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ሕጐችን መሠረተ ሃሳቦች በመከተል ፡ የጽሕፈት ቤቱን ሙያተኛ ሠራተኞች የደመወዝ እስኬል ፡ የቅጥርና የአስተዳደር መመሪያ ማውጣት፡ ስለ ሥራ አፈፃፀሙ በየጊዜው ለምክር ቤቱ ሪፖርት ማቅረብ ። ፰ የኮሚሽኑ ስብሰባ ኮሚሽኑ ቢያንስ በዓመት አንድ ጊዜ ይሰበሰባል ። ከኮሚሽኑ አባላት ውሰጥ ከግማሽ በላይ የሚሆኑ በስብ ሰባው ላይ ሲገኙ ምልዓተ ጉባኤ ይሆናል ። የኮሚሽኑ ውሳኔዎች በድምጽ ብልጫ ይሰጣሉ ፡ ሆኖም ድምጽ እኩል ለእኩል የተከፈለ እንደሆነ ሰብሳቢው ወሳኝ ድምጽ ይኖረዋል ። የዚህ አንቀጽ ሌሎች ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው ፡ ኮሚሽኑ የራሱን የስብሰባ ሥነ ሥርዓት ደንብ ሊያወጣ ይችላል ። ፱ • የኮሚሽኑ ሰብሳቢ ሥልጣንና ተግባር የኮሚሽኑ ሰብሳቢ፡ የኮሚሽኑን ስብሰባ ይጠራል፡ ይመራል፡ ፪ የኮሚሽኑ ውሳኔዎች በሥራ ላይ መዋላቸውን ያረጋ የኮሚሽኑን ጽሕፈት ቤት የሥራ እንቅስቃሴ በበላይነት ይቆጣጠራል ። ገጽ ፩ሺ፩፻፴፪ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር፳፬ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፵፩ ዓም Federal Negarit Gazeta - No . 64 29 June , 1999 - Page 1142 ፲ ለለኮሚሽኑ ጽሕፈት ቤት ኃላፊዎች ፩ ኮሚሽኑ በዋና ጸሐፊእና በምክትል ዋና ጸሐፊ የሚመራ ጽሕፈት ቤት በአዲስ አበባ ይኖረዋል ። ፪ ዋና ጸሐፊው በጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅራቢነት በምክር ቤቱ ይሾማል፡ ፫ . ምክትል ዋና ጸሐፊው በኮሚሽኑ አቅራቢነት በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚሾም ይሆናል ። ፲፩ . የዋና ጸሐፊው ሥልጣንና ተግባር ዋና ጸሓፊው፡ ሀ ) የኮሚሽኑን ጽሕፈት ቤት ያደራጃል፡ በዋና ሥራ አስፈጻሚነት ይመራል፡ ለ ) ከኮሚሽኑ ሰብሳቢ ጋር በመመካከር የኮሚሽኑን የስብሰባ አጀንዳ ያዘጋጃል፡ ሐ ) የኮሚሽኑን ስብሰባ ቃለ ጉባኤ በሚገባ ይይዛል ፣ መ ) የኮሚሽኑ ውሳኔዎች ለሚመለከታቸው ወገኖች እንዲተላለፉ ያደርጋል፡ ሠ ) ኮሚሽኑ በሚያወጣው ሙያተኛ ሠራተኞችን ይቀጥራል፡ ያስተዳድራል፡ ደመወዝና አበላቸውንም ይወስናል፡ የጽሕፈት ቤቱን ሌሎች ሠራተኞችም በፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ሕግ መሠረት ይቀጥራል ፣ ያስተዳድራል ። ረ ) የኮሚሽኑን ጽሕፈት ቤት የአጭርና የረጅም ጊዜ እንዲሁም ዓመታዊ ዕቅድና በጀት አዘጋጅቶ ለኮሚሽኑ ያቀርባል፡ ሲፈቀድም በሥራ ላይ ያውላል ። ሰ ) ከሦስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረጉ ግንኙነቶች የኮ ሚሽኑን ጽሕፈት ቤት ይወክላል፡ ሸ ) ቆጠራ እንዲሁም የቆጠራ ካርታ ሥራ በዚህ አዋጅና ለአዋጁ አፈፃፀም በሚወጡ ደንቦችና መመሪያዎች መሠረት እንዲካሔዱ አስፈላጊውን ሁሉ ያደርጋል፡ ቀ ) በዚህ አዋጅ ለጽሕፈት የተሰጡትን ሥልጣንና ተግባሮች ያስፈጽማል፡ በ ) በኮሚሽኑ መወሰን የሚገባቸውን ጉዳዮተ ያየቱ ጋር ያቀርባል፡ ቸን ስለጽሕፈት ቤቱ የሥራ እንቅስቃሴ በየጊዜው ሪፖርት እያዘጋጀ ለኮሚሽኑ ያቀርባል፡ ተ ) በኮሚሽኑ የሚሰጡትን ሌሎች ተግባሮች ያከና ለሥራ ቅልጥፍና አስፈላጊ በሆነ መጠን ፣ ዋና ጸሐፊው ከሥልጣንና ተግባሩ በከፊል ለሌሎች ኃላፊዎችና ሠራተኞች በውክልና ሊሰጥ ይችላል ። ፲፪ የምክትል ዋና ጸሐፊው ሥልጣንና ተግባር ፩ ምክትል ዋና ፀሐፊው ተጠሪነቱ ለዋና ፀሐፊው ሆኖ ፣ ሀ ) የጽሕፈት ቤቱን ቴክኒካዊ ተግባሮች በማቀድ፡ በማደራጀት፡ በመምራትና በማስተባበር ዋና ጸሓፊውን ይረዳል፡ ለ ) በዋና ፀሐፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባሮች ያከናውናል ። ፪ ምክትል ዋና ፀሐፊው ዋና ጸሐፊው በማይኖርበት ጊዜ ተተክቶ ይሠራል ። ፲፫ የኮሚሽኑ ጽሕፈት ቤት ሥልጣንና ተግባር ጽሕፈት ቤቱ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል ፤ የቆጠራ ካርታ ሥራ የማከናወን ፣ ገጽ ፩ሺ፩፻፵፫ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር፳፬ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፲፩ ዓም ፪ የቆጠራና የናሙና ጥናት ዕቅድ አዘጋጅቶ ለኮሚሽኑ የማቅረብ፡ ፫ ቆጠራ እና የናሙና ጥናት ሥራ የማካሔድ ፣ ለዚሁም አፈፃፀም በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፯ ( ፩ ) መሠረት የሚቋቋ ሙትን ሌሎች ኮሚሽኖች እንቅስቃሴ የመምራት፡ የማስተባበርና የመቆጣጠር፡ ፬ • ለቆጠራ እና ለናሙና ጥናት አፈፃፀም የሚያስፈልጉ መጠይቆች፡ መመሪያዎችና ልዩ ልዩ ቅጾች እንዲሁም ቁሳቁሶች የማዘጋጀትና የማሠራጨት ፣ ፭ ሕዝብና ቤትን የሚመለከቱ መረጃዎችን ለመሰብሰብ አግባብ ያላቸውን ሰነዶችና መዛግብት የመመርመር ፣ ምርመራውንም ለማከናወን ተገቢ በሆነ ጊዜ ወደ ማንኛውም ሰው ቤት ወይም ቅጥር ግቢ የመግባት ፣ ለቆጠራ እና ለናሙና ጥናት አፈፃፀም የሚያስፈልገውን የሰው ኃይል የማሰልጠን ፣ ፯ . በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) ፣ ( ፪ ) እና ( ፯ ) መሠረት የቆጠራ ካርታ ሥራ ወይም ቆጠራ ለማካሔድ በተወሰነው ጊዜ ውስጥ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በማን ኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት ሠራተኞች ፣ ንብረትና አገልግሎት የመጠቀም ፣ የተሰበሰበውን የቆጠራ መረጃ ማደራጀት ፣ መተንተንና ሪፖርቱን አዘጋጅቶ እንዲፀድቅ ለኮሚሽኑ የማቅረብ ፣ ፬ • በየጊዜው የሚደረገውን ቆጠራ አፈፃፀም የመገምገም እንዳስፈላጊነቱም የአሠራር ማሻሻያ ጥናቶች እንዲ ካሔዱ የማድረግ ፣ ፲ የንብረት ባለቤት የመሆን ፣ በስሙ የመክሰስና የመከሰስ ፣ ፲፩ በኮሚሽኑ በሚሰጠው መመሪያ መሠረት ሌሎች አግባብ ያላቸውን ተግባሮች የማከናወን ። ፲፬ . በጀት ኮሚሽኑ፡ ፩ . በምክር በሚጸድቀው መሠረት መደበኛና የካፒታል በጀት ከመንግሥት ይመደብለታል ። ፪ • በቆጠራ እና በናሙና ጥናት ማካሔጃ ወቅት ከውጭ ዕርዳታ ሊጠይቅ ይችላል ። ፲፭ ግዴታ ፩ . ማንኛውም ሰው ወይም ድርጅት ለቆጠራው ሥራ የመተባበር ግዴታ አለበት ። በዚህ አዋጅ መሠረት ለቆጠራ ወይም ለናሙና ጥናት መረጃ እንዲሰጥ የተጠየቀ ማንኛውም ሰው ወይም ድርጅት ከኮሚሽኑ ጽሕፈት ቤት የተሰጠውን መታወቂያ ለሚያሳይ መረጃ ሰብሳቢ ወይም ተቆጣጣሪ ትክክለኛውን መረጃ የመስጠት ግዴታ አለበት ። ፫ . ማንኛውም የቤት ወይም የቅጥር ግቢ ባለንብረት ፣ ባለይዞታ ፣ ወይም ጠባቂ ከኮሚሽኑ ጽሕፈት ቤት የተሰጠውን መታወቂያ ለሚያሳይ የቆጠራና የናሙና ጥናት መረጃ ሰብሳቢ ወይም ተቆጣጣሪ ወደተባለው ንብረት እንዲገባ የመፍቀድ ግዴታ አለበት ። ፲፮ የመረጃዎች ምስጢራዊነት በፍርድ ቤት በማስረጃነት እንዲያቀርብ ካልታዘዘ በስተቀር የኮሚሽኑ ጽሕፈት ቤት የሰበሰባቸውን የቆጠራና የናሙና ጥናት መረጃዎች በምስጢር ይጠብቃል ። ፲፯ ቅጣት ማንኛውም ሰው፡ ፩ . የቆጠራና የናሙና ጥናት መረጃ ለመስጠት ፈቃደኛ ያልሆነ ፣ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር፳፬ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፵፩ ዓም ፪ • ይህንኑ በሚመለከት ሀሰተኛ መረጃ የሰጠ ፥ ወይም ፫ . በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፪ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) መሠረት ወደተመለከተው ንብረት ገብቶ የቆጠራና የናሙና ጥናት መረጃ የማግኘት ሥራን ያሰናከለ እንደሆነ ፣ ጥፋተኛ ሆኖ ሲገኝ እስከ ብር ፪ ( ሁለት ሺህ ብር በሚደርስ ገንዘብ ወይም ከ፮ ( ስድስት ) ወር በማይበልጥ እሥራት ይቀጣል ። ጥፋተኛ ሆኖ የተገኘው በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው ድርጅት ሲሆን ፣ ከብር፲ሺ ( አሥር ሺ ብር ) በማይበልጥ ገንዘብ ይቀጣል ። ፲፰ የተሻሩ እና ተፈፃሚ የማይሆኑ ሕጎች ፩ የሕዝብናየቤትቆጠራ ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅቁጥር ፪ የሕዝብ ቆጠራ ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር በዚህ አዋጅ ተሽረዋል ። ፫ : ይህን አዋጅ የሚቃረን ማናቸውም ሌላ ሕግ ፣ ደንብ ፣ መመሪያ ወይም፡ የአሠራር ልምድ በዚህ አዋጅ ውስጥ በተመለከቱ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት አይኖረውም ። ፲፬ ደንብና መመሪያ የማውጣት ሥልጣን ኮሚሽኑ ይህን አዋጅ በሚገባ ለማስፈጸም የሚያስፈልጉትን | 20. Transitory Provision ደንቦችና መመሪያዎች ለማውጣት ይችላል ። የመሸጋገሪያ ድንጋጌ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፯ ( ፩ ) የተደነገገው ቢኖርም ፣ የኮሚሽኑ ጽሕፈት ቤት በሚገባ እስከሚደራጅበት ጊዜ ድረስ አዋጅ ቁጥር ፴፪ / ፲፱፻፳፭ ተፈጻሚ ሆኖ ይቆያል ። አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከሰኔ ፳፪ ቀን $ 3 አ፩ ዓም ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፵፩ ዓሃ 0 ) ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?