×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፪፻፵፭፥፲፱፻፶፭ የባማኮ ኮንቬንሽን ማጽደቂያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ዝውውር እንዲሁም አወጋገድ ለመቆጣጠር የባማኮ ምን | import into Africa and the Control of Transboundary የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ዘጠነኛ ዓመት ቁጥር ፻፮ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ሰኔ ፳፮ ቀን ፲፱፻፲፭ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፪፻፵፭ ፲፱፻፲፭ ዓም የባማኮ ኮንቬንሽን ማጽደቂያ ገጽ ፪ሺ፪፻፬ አዋጅ ቁጥር ፪፻፵፭ ፲፱፻፲፭ የባማኮ ኮንቬንሽንን ለማፅደቅ የወጣ አዋጅ ኣደገኛ ቆሻሻዎች ወደ አፍሪቃ እንዳይገቡ ለማገድ እና | Convention . በአፍሪቃ አገሮች መካከል የአደገኛ ቆሻሻዎችን ድንበር ዘለል ጃንዋሪ ፴ ቀን ፲፱፻፲፩ የወጣ ስለሆነ ፣ የባማኮ ኮንቬንሽንን የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ ፳፮ ቀን ፲፱፻፭ ዓ ም | the Federal Democratic Republic of Ethiopia ratified the ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ ፣ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀፅ ፲፭ ( ፩ ) እና ( ፪ ) መሠረት የሚከተለው | 55 ( 1 ) and ( 12 ) of the Constitution of the Federal Democratic ታውጇል ። አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ የባማኮ ኮንቬንሽን ማፅደቂያ አዋጅ ቁጥር ፫፻፶፭ ፲፱፻፲፭ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ኮንቬንሽኑ ስለመፅደቁ አደገኛ ቆሻሻዎች ወደ አፍሪቃ እንዳይገቡ ለማገድ እና በአፍሪቃ አገሮች መካከል የአደገኛ ቆሻሻዎችን ድንበር ዘለል ዝውውር እና አወጋገድ ለመቆጣጠር እ.አ.አ ጃንዋሪ ፴ ቀን ፲፱፻፲፩ የወጣው የባማኮ ኮንቬንሽን ፀድቋል ። ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፰ሺ፩ ገጽ ፪ሺ፪፻፭ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፪ ሰኔ ፳፰ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓም የአካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን ኃላፊነት የአካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን አግባብ ካላቸው የፌዴራል ፣ የክልልና የከተማ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ጋር በመተ ባበር ኮንቬንሽኑ በሥራ ላይ እንዲውል የማድረግ ኃላፊነት በዚህ አዋጅ ተሰጥቶታል ። አዋጁ የሚፀነበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከሰኔ ፳፮ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ሰኔ ፳፮ ቀን ፲፱፻፲፭ ዓም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?