የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አሥራአንደኛ ዓመት ቁጥር ፵፩ አዲስ አበባ - ሰኔ ፲፯ ቀን ፲፱፻፷፯ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ ኣዋጅ ቁጥር ፬፻፫ / ፲፱፻፵፯ ዓ.ም የኢትዮ - ቱርክ የማሪታይም ዘርፍ ትብብር ስምምነት ማፅደቂያ | EthioTurkey Cooperation in Maritime Field Agreement ገጽ ፫ሺ፩፻፲፬ አዋጅ ቁጥር ፬፻፫ / ፲፱፻፲፯ የኢትዮ - ቱርክ የማሪታይም ንግድ ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በቱርክ ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የተደረገውን የማሪታይም የንግድ ስምምነት ጥር ፭ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ.ም በአዲስ አበባ ላይ የተፈረመ ስለሆነ ፣ ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ግንቦት ፲፰ ቀን ( ፲፱፻፵፯ ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፶፭ ( ፩ ) እና ( ፲፪ ) መሠረት | of Ethiopia has ratified said Agreement at its session የሚከተለው ታውጃል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የኢትዮ - ቱርክ የማሪታይም ዘርፍ ትብብር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፬፻፵፫ / ፲፱፻፲፯ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ፪ . ስምምነቱ ስለመፅደቁ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በቱርክ ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል ጥር ፭ ቀን ፲፻፵፯ ዓ.ም በአዲስ አበባ የተፈረመው የማሪታይም ዘርፍ ትብብር ስምምነት ፀድቋል ፡፡ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣ.ቁ ፻ ሺ ፩ ገጽ ፪ሺ፩፻፳ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፵፩ ሰኔ ፲፯ ቀን ፲፱፻፵፯ ዓ.ም ፫ . የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ ሥልጣን ይህ ስምምነት በሥራ ላይ እንዲውል የማድረግ ሥልጣን ለንግድና ኢንዳስትሪ ሚኒስቴር በዚህ አዋጅ ተሰጥቷል ፡፡ አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ ኣዋጅ ከሰኔ ፲፯ ቀን ፲፱፻፵፯ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ሰኔ ፲፯ ቀን ፲፱፵፯ ዓ.ም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት