×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር 190/92 የመንግሥት ሠራተኞች የጡረታ (ማሻሻያ)

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የመንግሥት ሠራተኞችን ያ ኣዋጅ ማሻሻል አስፈላጊ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ / ፩ / መሠረት የሚከተለም . የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ስድስተኛ ዓመት ቁጥር ፲፰ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ታኅሣሥ ፲፰ ቀን ፲፱፻፲፪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፩፻፺ ፲፱፻፲፪ ዓ.ም. የመንግሥት ሠራተኞች የጡረታ ( ማሻሻያ ) አዋጅ ቁጥር ፩፻፲ ፲፬፻፲፪ የመንግሥት ሠራተኞችን የጡረታ አዋጅ ለማሻሻል የወጣ አዋጅ ሆኖ በመገኘቱ ፡ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የመንግሥት ሠራተኞች የጡረታ ( ማሻሻያ ) አዋጅ ቁጥር ፩፻፯ ፲፱፻፵፪ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ . ማሻሻያ የመንግሥት ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ ቁጥር ፪፻፱ ፲፱፻፶፭ እንደተሻሻለ እንደሚከተለው እንደገና ተሻሽሏል ፡ ፩ . የአንቀጽ ፬ ንዑስ አንቀጽ / ፫ ተሠርዞ በሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ / ፫ / ተተክቷል ፡ “ ፫ . “ የመንግሥት ሠራተኛ ” ማለት የፌዴራል ወይም የክልል መንግሥት መሥሪያ ቤት ቋሚ ሠራተኛ ሲሆን ፡ ሀ ) ቢያንስ ሃምሣ በመቶ የመንግሥት ባለቤ ትነት ባለበት ድርጅት ቋሚ ሠራተኛ የሆነን፡ ለ ) በማናቸውም የፌዴራል ወይም የክልል መንግሥት አካል ውስጥ በሹመት ተመድቦ የሚራን ፡ ያንዱ ዋጋ 2:30 ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ዥሺ፩ አዲስ አበባ ታህሣሥ ፲፰ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓም ገጽ ፩ሺ፪፻፴፭ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣቁጥር፲፰ታኅሣሥ፲፰ቀን ፲፱፻፶፱ዓም ሐ ) በምርጫ ምክንያት የጡረታ ሽፋን የሚያስገኝ ሥራውን የለቀቀና ሙሉ ጊዜውን በማናቸውም የፌዴራል ወይም የክልል መንግሥት አካል ውስጥ የሚያገለግል የሕዝብ ተመራጭን ፤ እና መ ) የመከላከያ ወይም የፖሊስ ሠራዊት አባልን ፣ ይጨምራል ። ” ፪ . የአንቀጽ ፬ ንዑስ አንቀጽ / ፬ / ተሠርዞ በሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ / ፬ ተተክቷል ፡ በዚህ አዋጅ ውስጥ የመከላከያ ሠራዊት አባል የሚለው ሐረግ በመከላከያ ሠራዊት አዋጅ ቁጥር ፳፯ / ፲፱፻፳፰ የተሰጠውን ትርጓሜ ይይዛል ። ” ፫ . በአዋጁ ውስጥ በማናቸውም ሥፍራ “ የጦር ሠራዊት ባልደረባ ” የሚለው ሐረግ ተሠርዞ “ የመከላከያ ሠራዊት አባል ” በሚለው ተተክቷል ። ፬ . የአዋጁ አንቀጽ ፳፬ ተሠርዞ በሚከተለው አዲስ አንቀጽ ፳፬ ተተክቷል ፡ “ ፳፬ ሚስቱ የሞተችበት ሰው የጡረታ አበል በዚህ አዋጅ ባሏ ለሞተባት ሴት የተደነገገው ሚስቱ ለሞተችበትም ሰው በተመሣሣይ ሁኔታ ተፈጻሚ ይሆናል ። ” ፫ የመሸጋገሪያ ድንጋጌ በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፪ / ፩ / የተደረገው ማሻሻያ ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ምሥረታ ጀምሮ ይህ አዋጅ እስከጸናበት ቀን ባለው ጊዜ ውስጥ ላገለገሉ የሕዝብ ተመራጮችም ተፈጻሚ ይሆናል ። ፬ • አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከታህሣሥ ፲፰ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ.ም. ጀምሮ የፀና ይሆናል ። ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?