×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፫፻፲፮/፲፱፻፶፭ የዓለም አቀፍ የቡና ስምምነት ፪ሺ፩ ማፅደቂያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ዘጠነኛ ዓመት ቁጥር ፴፫ አዲስ አበባ ጥር ፳፱ ቀን ፲፱፻፲፭ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፫፻፲፮ / ፲፱፻፶፭ ዓም የዓለም አቀፍ የቡና ስምምነት ፪ሺ፩ ማጽደቂያ ገጽ ፪ሺ፯ አዋጅ ቁጥር ፪፻፲፮ / ፲፱፻፶፭ ፍ s ቂም የዓለም አቀፍ የቡና ድርጅት ስምምነትን ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ የዓለም አቀፍ የቡና ድርጅት እኤአ ከ፪ሺ፩ ጀምሮ የሚተዳ ደርበትን የቡና ስምምነት ከተቀበሉት አገሮች አንዷ ኢትዮጵያ [ Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia በመሆኗ፡ ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥር ፳፬ ቀን ፲፱፻፲፭ ዓም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ ፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፶፭ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) እና ( ፲፪ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፣ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የዓለም አቀፍ የቡና ስምምነት ፪ሺ፩ ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፪፻፲፮ / ፲፱፻፶፭ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ : ስምምነቱ ስለመጽደቁ የዓለም አቀፍ የቡና ስምምነት ፪ሺ፩ ጸድቋል ። ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ • ፰ሺ፩ ገጽ ፪ሺ፩ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፴ ጥር ፳፬ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓ.ም የቡናና ሻይ ባለሥልጣን ሥልጣን የቡናና ሻይ ባለሥልጣን በስምምነቱ ውስጥ በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት ስምምነቱን በሥራ ላይ እንዲውል የማድረግ ሥልጣን በዚህ አዋጅ ተሰጥቶታል ። ፬ አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከጥር ፳፱ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓም ጀምሮ የፀና ይሆናል አዲስ አበባ ጥር ፳፬ ቀን ፲፱፻፷፭ ዓም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላምቀተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?