የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ
አሥራሦስተኛ ዓመት ቁጥር ፲፩ አዲስ አበባ ጥር ፲፬ ቀን ፲፱፻፺፱
ማ ው ጫ
አዋጅ ቁጥር ፭፻፲፩ / ፲፱፻፺፱ ዓ.ም
ለገጠር አቅም ግንባታ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል ብድር ከዓለም ዐቀፍ የልማት ማኅበር ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማዕደቂያ አዋጅ … ገጽ ፫ሺ፭፻፳
አዋጅ ቁጥር ፭፻፲፩ / ፲፱፻፺፱
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በዓለም ዐቀፍ የልማት ማኅበር መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማፅደቅ የወጣ አዋጅ
መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡
፩. አጭር ርዕስ
ማስፈጸሚያ የሚውል ብድር ከዓለም ዐቀፍ የልማት ማኅበር ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ ቁጥር ፭፻፲፩ / ፱፻፺፱ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡
ያንዱ ዋጋ 2.30
የሚውል መጠኑ ፴፯ሚሊዮን ኤስ.ዲ.አር (ሠላሳ ሰባት | International Development Association stipulating that ሚሊዮን ኤስ.ዲ.አር) የሆነ ገንዘብ የሚያስገኘው | the International Development Association provide to. የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲ | the Federal Democratic Republic of Ethiopia a loan in ያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በዓለም ዐቀፍ የልማት ማኅበር መካከል እ.ኤ.አ. ኦገስት ፯ ቀን ፪ሺ፮ በአዲስ አበባ የተፈረመ በመሆ r
ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት | of the Federal Democratic Republic of Ethiopia has ታህሣሥ ፲፪ ቀን ፲፱፻፺፱ ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ | ratified said Loan Agreement at its session held on the ያፀደቀው ስለሆነ
ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣ.ቀ ፹ሺ፩