×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፫፻፵፮/፲፱፻፶፭ የኢትዮ ኩባ የንግድ ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ዘጠነኛ ዓመት ቁጥር ፳፮ አዲስ አበባ ሰኔ ፲፯ ቀን ፲፱፻፲፭ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬፻፵፮ / ፲፱፻፶፭ ዓ.ም የኢትዮ ኩባ የንግድ ስምምነትማጽደቂያ አዋጅ ገጽ ፪ሺ፪፻፳፪ አዋጅ ቁጥር ፫፻፵፮ / ፲፱፻፶፭ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በኩባ ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የተደረገውን የንግድ ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በኩባ ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የተደረገው የንግድ ስምምነት ጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓም በሀቫና የተፈረመ ስለሆነ ፤ | and the Government of Republic of Cuba was signed in ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ ፲፯ ቀን ፲፱፻፲፭ ዓ ም | the Federal Democratic Republic of Ethiopia has ratified the ባደረገው ስብሰባ ያጸደቀው በመሆኑ ፤ በሕገ - መንግሥቱ አንቀጽ ፵፭ ( ፩ ) እና ( ፲፪ ) መሠረት ከዚህ እንደሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የኢትዮ - ኩባ የንግድ ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፪፻፵ / ፲፱፻፲፭ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ነጋሪት ጋዜጣ ፖማቁ ፰ሺ፩ ያንዱ ዋጋ ገጽ ፪ሺ፪፻፳፫ ፌዴራል ነጋሪት ቁጥር ፳፮ ሰኔ ፲፯ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓም : ፪ ስምምነቱ ስለመጽደቁ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በኩባ ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል ጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓም ሃቫና ላይ የተፈረመው የንግድ ስምምነት ዐድቋል ። ፫ • ስለ አስፈጻሚ ኣካል ሥልጣን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ይህ ስምምነት በሥራ ላይ እንዲውል የማድረግ ሥልጣን በዚህ አዋጅ ተሰጥቶታል ። አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ካሰኔ ፲፯ ቀን ፲፱፻፲፭ ዓም ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ሰኔ ፲፯ ቀን ፲፱፻፲፭ ዓም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?