×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
ደንብ ቁጥር 11/1989 ዓ•ም• የጉምሩክ ቀረቀ ማስከፈያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት (ማሻሻያ) ደንብ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ሦስተኛ ዓመት ቁጥር ፲፯ አዲስ አበባ— ታኅሣሥ ፲፰ ቀን ፲፱፻፳፱ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ ደንብ ቁጥር ፲፩ ፲፱፻፳፬ ዓ.ም. የጉምሩክ ቀረጥ ማስከፈያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ( ማሻሻያ ) ገጽ ፫፻፲፱ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፲፩ ፲፱፻፷፱ የጉምሩክ ቀረጥ ማስከፈያ ደንብን ለማሻሻል የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራ ሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፬ ፲፱፻፷፯ አንቀጽ ፭ እና በዓለም አቀፍ የተወሀደ የሸቀጦች አሰያየምና አመዳደብ ሥርዓትኮንቬንሽን ማጽደቂያ አዋጅቁጥር፳፯ / ፲፱፻፷፭ አንቀጽ ፬ መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል ። አጭር ርዕስ ይህ ደንብ “ የጉምሩክ ቀረጥ ማስከፈያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ( ማሻሻያ ) ደንብ ቁጥር ፲፩ ፲፱፻፴፱ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፱ሺ፩ ፪ ማሻሻያ ከጉምሩክ ቀረጥማስከፈያደንብቁጥር፩ ፳፬ / ፲፱፻፷፩እንደተ ሻሻጫ ጋር ተያይዞ የሚገኘው የምሩክ ያዕቃ ቀረጥ ሥርዓትና ተመንእንደገናከዚህ ደንብ ጋርተያይዞ በሚገኘው ሠንጠረዥ ተሻሽሏል ። ፫ ደንቡ የሚጸናበት ጊዜ ይህ ደንብ ከታኅሣሥ ፲፰ ቀን ፲፱፻፶፱ ዓም ጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባታኅሣሥ ፲፰ ቀን፬፻፷፱ ዓም መለስዜናዊ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?