×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፩፻ሮ፯/፲፱፻፶፰ ዓ.ም ከኢራን እስላማዊ . ሪፐብሊክ ጋር የተደረገው የባህል' የሳይንስና የትምህርት የትምህርት ትብብር ስምምነት ትብብር ስምምነት ማጽደቂያ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ጥቅምት ፳ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓኝ ) የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አሥራሁለተኛ ዓመት ቁጥር ፯ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ህዳር ፰ ቀን ፲፱፻፲፰ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬፻፸፯ / ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ከኢራን እስላማዊ . ሪፐብሊክ ጋር የተደረገው የሳይንስና የትምህርት ስምምነት ኣዋጅ . … ....... ገጽ ፫ሺ፫፻፲፭ አዋጅ ቁጥር ፪፻፻፯ / ፲፱፻፵፰ ከኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ጋር የተደረገውን የባህል ፣ የሳይንስና የትምህርት ትብብር ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክና እስላማዊ ሪፐብሊክ የሳይንስና የትምህርት ትብብር ስምምነት ጥቅምት ፲ | Republic of Ethiopia and the Islamic Republic of Iran was ቀን ፲፱፻፲፮ አዲስ አበባ የተፈረመ በመሆኑ ፣ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ratified said Agreement at its session held on the 18 ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው በመሆኑ ፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፶፭ / ፩ / እና / ፲፪ / 55 Sub Articles ( ) and ( 12 ) of the Constitution , it መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ ከኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ ጋር የተደረገው የባህል ፣ የሳይንስና የትምህርት ስምምነት ማጽደቂያ ፬፻፸፯ / ፲፱፻፲፰ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ስምምነቱ ስለመፅደቅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክና በኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ መካከል ጥቅምት ፲ ቀን ፲፱፻፲፮ በአዲስ አበባ የተፈረመው የባህል ፣ የሣይንስና የትምህርት ስምምነት ጸድቋል ፡፡ ያንዱ ዋጋ 2.30 ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣ.ቁ ፰ሺ፩ ፻፲፮ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፯ ህዳር ፳ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓም ስምምነቱን በሥራ ላይ የማዋል ሥልጣን ይህን ስምምነት በየሥልጣን ክልላቸው በሥራ ላይ እንዲውል የማድረግ ሥልጣን ለወጣቶች ፣ ስፖርትና ባህል ሚኒስቴር ፣ ትምህርት ሚኒስቴር እና ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ኮሚሽን በዚህ አዋጅ ተሰጥቷቸዋል ፡፡ አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከህዳር ፰ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ህዳር ፳ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ.ም. ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?