×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የእረፍትና የሥራ ጊዜ አዋጅ ቁጥር ፴፪/፲፱፻፹፰

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ : : : : ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ሀ ) ከር ሁለተኛ ዓመት ቁጥር ፳ አዲስ አበባ የካቲት ፳፰ ቀን ፲፱፻፳፰ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፴፪ / ፲፱፻፳፰ ዓም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዕረፍትና የሥራ ጊዜ . . . . . . . . . . . . . . . ገጽ ፻፳፯ አዋጅ ቁጥር ፴፪ / ፲፱፻፳፰ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትን የዕረፍትና የሥራ ጊዜ ለመወሰን የወጣ አዋጅ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፵፰ ( ፪ ) የምክር ቤቱን የሥራ ጊዜ ሲደነግግ ምክር ቤቱ በሚወስነው መሠረት በመካከሉ የአንድ ወር ዕረፍት እንድሚኖረው ያስቀመጠ በመሆኑ ፤ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ | of the Constitution of the Federal Democratic Republic of መንግሥት አንቀጽ ፵፭ ( ፩ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዕረፍትና የሥራ ጊዜ አዋጅ ቁጥር ፴፪ / ፲፱፻ዥ፰ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ የዕረፍት ጊዜ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዕረፍት ጊዜ በየዓመቱ ከመጋቢት ፩ እስከ መጋቢት ፴ እናከሐምሌ ፩ እስከ መስከረም ወር የመጨረሻ ሳምንት ሰኞ ዋዜማ ድረስ ይሆናል ። ያንዱ ዋጋ ) ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ሸሺ፩ ገጽ ፻፳፰ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳ የካቲት ፳፰ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓም : : Federal Negarit Gazeta – No . 20 7 March 1996 Page 168 ፫ የሥራ ጊዜ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሥራ ጊዜ በየዓመቱ ከመስ | ከረም ወር የመጨረሻ ሳምንት ሰኞ እስከ የካቲት ፴ እና | ከሚያዝያ ፩ እስከ ሰኔ ፴ ድረስ ይሆናል ። ፬ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከየካቲት ፳፰ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓም ጀምሮ የጸና | ይሆናል ። { ! | አዲስ አበባ የካቲት ፳፰ ቀን ፲፱፻፫፫ ዓ - ም | ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት | PRESIDENT OF THE FEDERAL DEMOCRATIC ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?