×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁ 56 1991 የቅድመ-•ጭነት ምርመራ አገልግሎት ክፍያ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አምስተኛ ዓመት ቁጥር ፪ አዲስ አበባ ጳጉሜ ፭ ቀን ፲፱፻፲፩ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፵፯ / ፲፱፻፲፩ ዓ.ም. የቅድመ ጭነት ምርመራ አገልግሎት ክፍያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ገጽ ፩ሺ፩፻፵፬ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፵፯ / ፲፱፻፲፩ የቅድመ ጭነት ምርመራ አገልግሎት ክፍያን ለመወሰን የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራ ሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፬ / ፲፱፻ዥ፯ አንቀጽ ፭ እና የቅድመ ጭነት ምርመራን ለማቋቋም በወጣው አዋጅ ቁጥር | Ethiopia Proclamation No. 4/1995 and Article 14 of the ፩፻ኛ፫ / ፲፱፻፵፩ አንቀጽ ፲፬ መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ ደንብ “ የቅድመ ጭነት ምርመራ አገልግሎት ክፍያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፵፮ / ፲፱፻፶፩ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ . ትርጓሜ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ የተመለከቱ ቃላትና ሐረጎች የቅድመ ጭነት ምርመራን ሥርዓት ለማቋቋም በወጣው አዋጅ ቁጥር ፩፻፫ / ፲፱፻፲፩ የተሰጣቸውን ትርጉም ይይዛሉ ፡፡ • የአስመጪ ግዴታ ፩ አስመጪው የቅድመ ጭነት ምርመራ ለተደረገባቸውና በምርመራው ውጤት መሠረት የተሟላ የምርመራ ግኝት ሪፖርት እና ወይም ድርድር የማይደረግበት የምርመራ ግኝት ሪፖርት ለተሰጣቸው ዕቃዎች ሁሉ የቅድመ ጭነት ምርመራ አገልግሎት ክፍያ ይከፍላል ። ያንዱ ዋጋ 230 ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፰ሺ፩ ክሬዲት ከሚከፍተው ወይም በሌላ መንገድ የ ) ገጽ ፩ሺ፩፻፶፭ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፪ ጳጉሜ ፭ ቀን ፲፱፻፲፩ ዓም Federal Negarit Gazeta --- No . 70 10 september , 1999- ~ Page 1155 በዚህ ደንብ አንቀጽ ፬ መሠረት የቅድሚያ ክፍያ የከፈለ በትን ደረሰኝ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ለሚከፍተው ወይም በሌላ መንገድ የዕቃ ማስገባቱን ሥራ ለሚያስተናግደው ባንክ ይሰጣል ። ፬ • የክፍያው መጠን የቅድመ ጭነት ለተደረገባቸው አስመጪው፡ ፩ የዕቃዎቹን የሲአይኤፍ ዋጋ ፩ % ( አንድ በመቶ ) ፪በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) በተመለከተው መሠረት የአገልግሎቱ ክፍያ በመቶኛ ሲሰላ ከአንድ መቶ ዘጠና የአሜሪካን ዶላር የሚያንስ በሚሆንበት ጊዜ ለእያንዳንዱ ምርመራ ለተደረገለት ጭነት ዩኤስዲ ፩፻፲ ( የአንድ መቶ ዘጠና የአሜሪካን ዶላር ) ተመጣጣኝ የሆነ የብር ምንዛሪ፡ ለኢትዮጵያ ጉምሩክ ባለሥልጣን ይከፍላል ። ፭ የአከፋፈል ሁኔታ ፩ አስመጪው የሌተር ኦፍ ክሬዲት ከመከፈቱ ወይም የግዢ ትዕዛዝ ከመተላለፉ በፊት በፕሮፎርማ ኢንቮይሱ የተመለከተውን ዋጋ መሠረት በማድረግ ለኢትዮጵያ ጉምሩክ ባለሥልጣን የቅድሚያ ክፍያ ይከፍላል ። ፪ • የምርመራ ግኝት ሪፖርት ሲደርስ የዕቃውን የጉምሩክ ቀረጥ ማስከፈያ ዋጋ መሠረት በማድረግ ሊከፈል የሚገባው የአገልግሎት ክፍያ መጠን ይሰላል ፤ በዚህም ስሌት መሠረት አስመጪው ተጨማሪ ክፍያ የሚፈለ ግበት ቢሆን ይከፍላል፡ በብልጫ የከፈለ ከሆነ ይመለስ ፫ • የአገልግሎት ክፍያው ሂሣብ ዕቃው ከጉምሩክ ክልል ከመውጣቱ በፊት ተሰልቶ ማስተካከያ ሊደረግበት ይገባል ። • የኩባንያው ግዴታ የቅድመ ጭነት ምርመራ አገልግሎት የሚሰጠው ኩባንያ ፩ የቅድሚያ ክፍያ የተፈፀመበትን ደረሰኝ ሌተር ኦፍ ባቱን ሥራ ከሚያስተናግደው ባንክ ይረከባል ። ፪ • የቅድሚያ ክፍያ ላልፈፀመ አስመጪ የቅድመ ጭነት ምርመራ አገልግሎት አይሰጥም ። ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ፡ ይህ ደንብ ከመስከረም ፳፫ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ጳጉሜ ፭ ቀን ፲፱፻፵፩ ዓም : መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?