· : : የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ስምንተኛ ዓመት ቁጥር ፮ አዲስ አበባ ኅዳር 1 ቀን ነክሶ ia በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ .3 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፪፻፰ ፲፱፻፲፬ ዓም ለአዲስ አበባ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል ተጨማሪ ብድር ለማግኘት ከኦፔክ ፈንድ ለዓለም አቀፍ ልማት ጋር የተፈረመው የብድር ስምምነት ማጽደቂያ ገጽ ፩ሺ፮፻ፃ አዋጅ ቁጥር ፪፻፰ ፲፱፻፲፱ : : በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በኦፔክ ፈንድ ለዓለም አቀፍ ልማት መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማዕደቅ የወጣ አዋጅ ለአዲስ አበባ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል ተጨማሪ አራት ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ( ፱ ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ) የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ | International Development stipulating that the OPEC Fund ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በኦፔክ ፈንድ ለዓለም ዓቀፍ ልማት መካከል እ.ኤ.አ ኦክቶበር ፲ ቀን ፪ሺ፩ በቪየና | United States Dollars ( USD . 4,000,000 ) for financing the የተፈረመ በመሆኑ፡ መሠረታዊ የኢኮኖሚ ዓለም አቀፍ ውሎች ተፈፃሚ ከመሆ | signed in Vienna on the 10 day of October , 2001 : ናቸው በፊት መፅደቅ ስላለባቸው : ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራ ሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ኅዳር ፳፯ ቀን ፲፱፻፲፱ ዓ.ም. ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ ፡ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፶፭ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) እና ( ፲፪ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ ለአዲስ አበባ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት | Short Title ማስፈጸሚያ የሚውል ተጨማሪ ብድር ለማግኘት ከኦፔክ ዓለም አቀፍ ልማት ጋር የተፈረመው የብድር ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ ቁጥር ፪፻፰ ፲ህየንፀ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ጅ ትርጓሜ በዚህ አዋጅ ውስጥ “ የብድር ስምምነት ” ማለት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በኦፔክ ፈንድ ለዓለም ዐቀፍ ልማት መካከል እ.ኤ.ኣ. ኦክቶበር ፲ ቀን ፪ሺ፩ በቪየና የተፈረመው ቁጥር ፰የሣር ፒ የብድር ስምምነት ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ተሺ፩ ገጽ ፩ሺ፮፻፶፩ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፭ ኅዳር ፳፯ ቀን ፲፱፻፴ ዓም ፣ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ ሥልጣን የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ በብድር ስምምነቱ የተገኘውን አራት ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ( ፱ ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በብድር ስምምነቱ በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት በሥራ ላይ እንዲውል ለማድረግ በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል ። ፬ አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅከኀዳር፳፯ቀን፲፱የጓ፬ ዓም ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ኅዳር ፳፯ ቀን ፲፱፻፲፬ ዓም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ