×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 4/1968 የኢትዮጵያ የጤናና ሥነ ምግብ ምርምር ኢንስቲ ትዩት ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ሁለተኛ ዓመት ቁጥር ፲፬ አዲስ አበባ የካቲት ፯ ቀን ፲፱፻፳፰ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፳፮ ፲፱፻፳፰ ዓም የብሔራዊ ጤና ምርምር ኢንስቲትዩት ማቋቋሚያ አዋጅን ለመሻር የወጣ አዋጅ ገጽ ፻፵ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፬ ፲፱፻፫፫ዓ.ም የኢትዮጵያ የጤናና ሥነ ምግብ ምርምር ኢንስቲትዩት ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ገጽ ፻፴፩ አዋጅ ቁጥር ፳፮ ፲፱፻ዥ፰ የብሔራዊ ጤና ምርምር ኢንስቲትዩት ማቋቋሚያ አዋጅን ለመሻር የወጣ አዋጅ የብሔራዊ ጤና ምርምር ኢንስቲትዩት የተቋቋመበትን አዋጅ ቁጥር ፪፻ሮ፩ ፲፱፻ሮቺ መሻር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ፣ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ | 271/1985 ; መንግሥት አንቀጽ ፵፭ ( ፩ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ « የብሔራዊ ጤና ምርምር ኢንስቲትዩት ማቋቋሚያ | Ethiopia , it is hereby proclaimed as follows : አዋጅን ለመሻር የወጣ አዋጅ ቁጥር ፳፮ ፲፱፻፴፰ » ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ • መሻር የብሔራዊ ጤና ምርምር ኢንስቲትዩት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር | 2. Repeal ፪፻፻፩ ፲፱፻፯ በዚህ አዋጅ ተሽሯል ። ፫ • መብትና ግዴታ ስለማስተላለፍ የብሔራዊ ጤና ምርምር ኢንስቲትዩት መብትና ግዴታ በሚኒስ | 3. Transfer of Rights and Obligations ትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፬ ፲፱፻ሆኗ ለተቋቋመው የኢት ዮጵያ የጤናና ሥነምግብ ምርምር ኢንስቲትዩት ተላልፋል ። ያንዱ ዋጋ ጎ 2.40 ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ዝሺ፩ - ፋና ጥበቃ ሚኒስትር ይሆናል ። ገጽ ፻፵፩ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፬ የካቲት ፯ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓም ፬ አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅከየካቲት፯ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓም ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ የካቲት ፯ ቀን ፲፱፻ T ፰ ዓም ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፬ / ፲፱፻፷፰ የኢትዮጵያ የጤናና ሥነ ምግብ ምርምር ኢንስቲትዩትን ለማቋቋም የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራ ሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፬ / ፲፱፻፷፯ አንቀጽ ፭ መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ ደንብ “ የኢትየጵያ የጤናና ሥነ ምግብ ምርምር ኢንስቲ | Republic of Ethiopia Proclamation No.4 / 1995 . ትዩት ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር | 1. Short Title ፬ / ፲፱፻፳፰ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ መቋቋም ፩ . የኢትዮጵያ የጤናና የሥነ ምግብ ምርምር ኢንስቲትዩት ( ከዚህ በኋላ “ ኢንስቲትዩቱ ” እየተባለ የሚጠራ ) ራሱን | 2 Establishment የቻለ የሕግ ሰውነት ያለው መንግሥታዊ ተቋም በዚህ ደንብ ተቋቁሟል ። ፪ • ኢንስቲትዩቱ ተጠሪነቱ ዋናው መሥሪያ ቤት የኢንስቲትዩቱ ዋና መሥሪያ ቤት አዲስ አበባ ሆኖ እንደአስፈ ላጊነቱ በሌሎች ሥፍራዎችም ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤቶች ለማቋቋም ይችላል ። ፬ • የኢንስቲትዩቱ ዓላማዎች ኢንስቲትዩቱ የሚከተሉት ዓላማዎች ይኖሩታል ፤ ፩ የበሽታ መንስኤና ስርጭትን ፡ ሥነ ምግብን ፡ የሀገረሰብ መድኃኒትና የሕክምና ዘዴዎችን እንዲሁም ዘመናዊ መድ | 4. Objectives of the Institute ኃኒቶችን በተመለከተ ጥናትና ምርምር በማካሄድ በሀገሪቱ ጤናን ለማሻሻል የሚደረገውን እንቅስቃሴ የማገዝ ፤ ፪ የጤና ሳይንስና ቴክኖሎጂ እንዲዳብር አስተዋጽኦ የማድረግ ። ፭ የኢንስቲትዩቱ ሥልጣንና ተግባር ኢንስቲትዩቱ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል ፤ ፩ : ለምርምርና ጥናት የሚረዱ መረጃዎችን የመሰብሰብ ፡ የማጠናቀር ፤ ፪ • ለጤና ምርመራ ፡ ለበሽታ መከላከያና ለሕክምና የሚያስ | 5. Powers and Duties of the Institute ፈልጉንጥረነገሮችዝግጅትን በተመለከተ ጥናትና ምርምር የማድረግ ፤ ፫ የጥናትና ምርምር ሥራዎችን ለማከናወን ከሚመለከታቸው መሥሪያ ቤቶች ወይም ተቋሞች ጋር ቅንጅታዊ አሠራር እንዲቀየስ ፡ እንዲጠናከርና እንዲዳብር የጋራ ምርምር እንዲፈጠር የመጣር ፤ ፲፬ • የንብረት ባለቤት የመሆን ፡ ውል የመዋዋጮ እ ገጽ ፻፵፪ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፬ የካቲት ፯ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓም ፩ የምግብ እጥረትና ያለመመጣጠን የሚያስከትላቸው በሽታዎች የሚወገዱበትን መንገድና በቤተሰብ ደረጃ የአመጋገብ ሁኔታ እንዲሻሻል ጥናትና ምርምር የማድረግ ፤ ፭ የበሽታዎችን መንስዔ፡ የሚያስከትሉትን ጠንቅና ሥርጭት በተመለከተ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ጋር በመተባበር ጥናትና ምርምር የማካሄድ ፤ በሀገረሰብ መድኃኒትና ህክምና እንዲሁም በዘመናዊ መድኃኒቶች ላይ ምርምር የማካሄድ ፡ አጥጋቢ የምርምር ውጤት ያሳዩ መሆናቸው የተረጋገጠላቸው የሀገረሰብ መድኃኒቶችና የህክምና ዘዴዎች በጤና አገልግሎት ውስጥ የሚገቡበትን ሁኔታ የማጥናት ፤ ፯ ከሌሎች አግባብ ካላቸው አካሎች ጋር በመተባበር በአገሪቱ ውስጥ የሥነ ምግብ ምርምርና ጥናት የማካሄድ ፤ ፰ በላቦራቶሪና በክሊኒካል ጥናቶች ፈዋሽነታቸው የተረ ጋገጠ የባህል መድኃኒቶች ሊመረቱ የሚችሉበትን ሁኔታ የማጥናት ፤ ፱ ፍቱን የሀገረሰብ መድኃኒቶችን አጠቃቀም ፡ ጥራትና ብቃትየሚገልጽ መነሻ መጽሐፈ መድኃኒት የማዘጋጀት ፤ ፲ . የሀገረሰብ መድኃኒትና ሕክምና ባለሙያዎች ስለሙያው መጐልበትና ስለሚከተሉት የጤና አገልግሎት ጥራትና ብቃት ለመወያየት የሚያስችሉ ሁኔታዎችን የማመ ቻቸት፡ ሥልጠናና ትምህርትም እንዲያገኙ ከሚመለከ ታቸው ጋር በመተባበር የመሥራት ፤ ፲፩ : በሀገረሰብ መድኃኒትነት የሚያገለግሉ ዕፅዋቶችና የሕክምና ቅርሶች እንዳይጠፉ የኣካባቢ ጥበቃ እንዲደረ ግላቸው ከሚመለከታቸው ድርጅቶች ጋር በመተባበር ኣስፈላጊውን ጥረት የማድረግ ፤ ፲፪ : እንደ አስፈላጊነቱ የሙያ ምክር የመስጠት ፡ እንዲሁም ከልዩ ልዩ ተቋሞች ለከፍተኛ ምርመራ ጥያቄዎች ሲቀር ቡለት የሚላኩለትን ናሙናዎች በመቀበል የላቦራቶሪ ምርመራዎችን የማከናወን ፤ ፲፫ : ለሚሰጠው አገልግሎት ዋጋ የማስከፈል ፤ ፲፭ በራሱ ስም የመክሰስ ፡ የመከሰስ ፣ ፲፮ ዓላማውን ለማስፈጸም የሚያስፈልጉትን ሌሎች ተግባ ሮችን የማከናወን ። ፮ : የኢንስቲትዩቱ አቋም ኢንስቲትዩቱ ፤ ፩ . የዲሬክተሮች ቦርድ ( ከዚህ በኋላ “ ቦርዱ ” እየተባለ የሚጠራ ) ፤ ፪ በቦርዱ አቅራቢነት በመንግሥት የሚሾም ኣንድ ዲሬክተር ፤ ፫ አስፈላጊው ሠራተኞች ይኖሩታል ። ፯ • የቦርዱ አባላት ፩ • የጤና ጥበቃ ምክትል ሚኒስትር ...... ሰብሳቢ ፪ • የኢትዮጵያ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኮሚሽን ተወካይ . እባል ፫ • የሕክምና ትምህርት ከሚካሄድባቸው ከፍተኛ የትምህርት ተቋሞች የሚወከሉ ባለሙያዎች ፬ • በመንግሥት የሚሰየም አንድ ኣባል ፭ የኢትዮጵያ የጤናና ሥነምግብ ምርምር ኢንስቲትዩት ዲሬክተር ..... አባልና ፀሐፊ ገጽ ፭ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ የካቲት ፯ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓ • ም • ፳ የቦርዱ ሥልጣንና ተግባር ቦርዱ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል ፤ ፩ . በዚህ ደንብ አንቀጽ ፬እና፭ የተመለከቱት የኢንስቲትዩቱ ዓላማዎች እንዲሁም ስልጣንና ተግባሮች በሚገባ ሥራ ላይ መዋላቸውን የመከታተል ፤ ፪ በኢንስቲትዩቱ ተቀርጸው የሚቀርቡትን ፖሊሲና መመሪ ያዎች የመገምገምና የማፅደቅ ፤ ፫ የኢንስቲትዩቱን የምርምር ፕሮግራሞችገምግሞ የማጽደቅ፡ በሥራ መተርጐማቸውን የመከታተልና የመቆጣጠር ፤ ፬ ለኢንስቲትዩቱ ዲሬክተርተጠሪ የሆኑኃላፊዎችን ሹመት የማጽደቅ ፤ ፭ በቴክኒክና በሳይንቲፊክ ሥራዎች ላይ የተሠማሩ ሠራተ ኞችን መተዳደሪያ ደንብ የማጽደቅ ፡ ደሞዝና አበላቸውን የመወሰን ፤ ፮ . የኢንስቲትዩቱን ረቂቅ በጀት የማጽደቅ ' አመዳደቡን የመመጠንና አወጣጡን የመወሰን ። ፱ የቦርዱ ስብሰባ ፩ ቦርዱ በሦስት ወር አንድ ጊዜ መደበኛ ስብሰባ ይኖረዋል ። | 9 Meetings of the Board ሆኖም አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ በማናቸውም ጊዜ አስቸኳይ ስብሰባ ሊያደርግ ይችላል ። ፪ ከቦርዱ አባላት አብዛኞቹ በስብሰባው ከተገኙ ምልዓተ ጉባዔ ይሆናል ። ፫ የቦርዱ ውሣኔዎች በድምጽ ብልጫ ያልፋሉ ። ሆኖም ድምጽ እኩል በእኩል የተከፈለ እንደሆነ ሰብሳቢው ወሳኝ ድምጽ ይኖረዋል ። ፬ የዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው ፤ ቦርዱ የራሱን የስብሰባ ሥነ ሥርዓት ደንብ ሊያወጣ ይችላል ። ፲ . የዲሬክተሩ ሥልጣንና ተግባር ፩ ዲሬክተሩ የኢንስቲትዩቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ በመሆን ከቦርዱ በሚሰጠው አጠቃላይ መመሪያ መሠረት ኢንስቲ ትዩቱን በሚገባ የማስተዳደርና ሥራውንም የመምራት ኃላፊነት አለበት ። ፪ • ከዚህ በላይ በንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) የተመለከተው አጠቃላይ ኣነጋገር እንደተጠበቀ ሆኖ ፡ ዲሬክተሩ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል ፤ ሀ ) በዚህ ደንብ አንቀጽ ፭ ለኢንስቲትዩቱ የተሰጡትን ሥልጣንና ተግባሮች ሥራ ላይ የማዋል ፤ ለ ) በኢንስቲትዩቱ በቴክኒክ እና በሳይንቲፊክ ሥራ ላይ የተሠማሩ ሠራተኞችን ቦርዱ ባፀደቀው መመሪያ መሠረት የመቅጠር ፡ የማስተዳደር እንዲሁም የኢንስ ቲትዩቱን ሌሎች ሠራተኞች በመንግሥት ሠራተኞች ሕግ መሠረት የማስተዳደር ፤ ሐ ) የኢንስቲትዩቱን ዓመታዊ በጀትና የሥራ'ፕሮግራም ኣዘጋጅቶ ለቦርዱ የማቅረብ ፤ መ ) ለኢንስቲትዩቱ በተፈቀደው በጀትና የሥራ ፕሮግራም መሠረት ገንዘብ ወጪ የማድረግ ፤ ሠ ) የኢንስቲትዩቱን የሥራ ክንውን የሚያሳይ ዓመታዊ ሪፖርት ለቦርዱ የማቅረብ ። ፫ የኢንስቲትዩቱን ተግባሮች በሚገባ ለማከናወን ባስፈለገ መጠን ሥልጣኑን በከፊል ለኢንስቲትዩቱ ምክትል ዲሬክተር ወይም ለሌሎች የኢንስቲትዩቱ ሠራተኞች በውክልና ሊሠጥ ይችላል ። ገጽ ፻፵፬ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፬ የካቲት 3 ቀን ፲፱፻፳፰ ዓም ፲፩ በጀት ፩ የኢንስቲትዩቱ በጀት ከሚከተሉት የተውጣጣ ይሆናል ፤ -ሀ ) ከፌዴራል መንግሥቱ የሚመደብ በጀት ፡ ለ ) በዚህ ደንብ መሠረት የሚሰበሰብ የአገልግሎት ሐ ) ከሌሎች ምንጮች ። ፪ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተመለከተው ገንዘብ በኢንስቲትዩቱ ስም ባንክ ተቀማጭ ሆኖ የኢንስቲት ዩቱን ዓላማዎች ተግባራዊ ለማድረግ የመንግሥትን የበጀት አሠራር መመሪያ በማድረግ ወጪ ያደርጋል ። ፲፪ የሂሣብ መዛግብት ፩ ኢንስቲትዩቱ የተሟሉና ትክክለኛ የሆኑ የሂሣብ መዛግብት | 12. Books of Accounts . ይይዛል ። ፪ የኢንስቲትዩቱ የሂሣብ መዛግብትና ገንዘብ ነክ ሰነዶች በዋናው ኦዲተር ወይም እርሱ በሚሰይማቸው ኦዲተሮች በየዓመቱ ይመረመራሉ ። ፲፫፫ : ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ ይህ ደንብ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ የካቲት ፯ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓም መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?