የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አሥራሁለተኛ ዓመት ቁጥር ፴፪ አዲስ አበባ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፵፰ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬፻፷፮ / ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ለአሶሳ ኩርሙክ የመንገድ ሥራ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል ብድር ከሳውዲ ልማት ፈነንድ ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ ገጽ ፳፬፻፴፩ አዋጅ ቁጥር ፬፻፵፮ / ፲፱፻፵፰ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በሳውዲ የልማት ፈንድ መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማፅደቅ የወጣ ኣዋጅ ለአሶሳ - ኩርሙክ የመንገድ ሥራ ፕሮጀክት ማስፈፀ ሚያ የሚውል መጠኑ ፳፬ሚሊዮን፭፻ሺ የሳውዲ ሪያል ሀያ አራት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ የሳውዲ | Development stipulating that ሪያል / የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ | Development provide to the Federal Democratic Republic of ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና የልማት ፈንድ መካከል እ.ኤ.አ. ኤፕሪል ፮ ቀን ፪ሺ፩ | financing the Assosa - Kurmuk Road Project was signed in በአዲስ አበባ ከተማ የተፈረመ በመሆኑ ፣ መሠረታዊ የኢኮኖሚ ተፈጻሚ ከመሆናቸው በፊት መፅደቅ ስላለባቸው ፣ ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር | of the Federal Democratic Republic of Ethiopia has ቤት ሰኔ ፩ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ | ratified said Loan Agreement at its session held on ያፀደቀው ስለሆነ ፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፲፭ ( ፩ ) እና / ፲፪ / መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ ፩ አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ ለአሶሳ ኩርሙክ የመንገድ ሥራ ፕሮጀ ክት ማስፈፀሚያ የሚውል ብድር ከሳውዲ የልማት ፈንድ ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማዕደቂያ አዋጅ ቁጥር ፬፻፷፮ / ፲፱፻፲፰ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣቁ ፱ሺ፩ ገጽ ፫ሺ፪፻፴፪ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፴፪ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ፪ . የስምምነቱ መፅደቅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በሳውዲ የልማት ፈንድ መካከል እ.ኤ.ኣ. አፕሪል ፮ ቀን ፪ሺ፮ በአዲስ አበባ የተፈረመው ቁጥር 2/442 የብድር ስምምነት ፀድቋል ፡፡ ፫ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ ሥልጣን የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ በብድር ስምምነቱ የተገኘውን ፳፬ሚሊዮን፭፻ሺ የሳውዲ ሀያ አራት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ የሳውዲ ሪያል / በብድር ስምምነቱ በተመለከቱት ሁኔታዎች እንዲውል ለማድረግ በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል ፡፡ አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ ኣዲስ ኣበባ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም. ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት