×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፫የኝ፬/ ፲፱፻፲፮ ዓ.ም የምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪቃ የጋር (ኮሜሳ) የትብብር የማካካሻና ልማት ፈንድ ፕሮቶኮል ማጽደቂያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አሥረኛ ዓመት ቁጥር ፳፱ አዲስ አበባ ጥር ፳፯ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፫፻፵፬ / ፲፱፻፲፮ ዓ.ም የምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪቃ የጋር ( ኮሜሳ ) የትብብር የማካካሻና ልማት ፈንድ ፕሮቶኮል ማጽደቂያ ገጽ ፪ሺ፭፻፵፯ አዋጅ ቁጥር ፫፻፬ / ፲፱፻፲፮ የምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ የትብብር የማካካሻና ልማት ፈንድ ፕሮቶኮል ማጽደቂያ ኢትዮጵያ የምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪቃ ገበያ ( ኮሜሳ ) ማቋቋሚያ ስምምነት ፈራሚ አገር | for the Establishment of Common Market for Eastem and በመሆኗ ፤ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እ.ኤ.አ. የምሥራቅና ደቡብ አፍሪቃ የጋራ ገበያ ( ኮሜሳ ) | the Common Market for Eastem and Southem Africa የትብብር ፣ የማካካሻና ልማት ፈንድ ፕሮቶኮል አዲስ | ( COMESA ) on the 23rd of May 2002 at Addis Ababa , አበባ ላይ በመፈረሙ ፤ ይህንንም ፕሮቶኮል የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ የተወካዮች ምክር | the Federal Democratic Republic of Ethiopia has ratified ቤት ጥር ፳፯ ቀን ፲፱፻ኝ፮ ያፀደቀው ስለሆነ ፣ በሕገ - መንግሥቱ አንቀጽ ፲፭ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) and ( 12 ) of the Constitution of the Federal Democratic እና ( ፲፪ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፲ ሺ ፩ ጽ ቪኦ፻፭ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፳፱ ጥር ፳፯ ቀን ፲ 9 ዓም ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ " የምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪቃ የጋራ ( ኮሜሳ ) የትብብር ፣ የማካካሻና ልማት ፈንድ ፕሮቶኮል ማጽደቂያ ፫፻፬ / ፲፱፻ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ፪ ስምምነቱ ስለመጽደቁ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ መንግሥት እ.ኤ.አ ሜይ ፳፪ ቀን ፪ሺ፪ ዓ.ም አዲስ አበባ የተፈረመው የምሥራቅና የትብብር ፣ የማካካሻና ልማት ፈንድ ፕሮቶኮል ፀድቋል ። ፫ . የገንዘብና የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ሥልጣን የገንዘብና የኢኮኖሚ ሚኒስትር ፕሮቶኮሉ በሥራ ላይ እንዲውል ለማድረግ በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል ፡፡ ፬ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ጥር ፳፯ ቀን ፲፱፻፲ ዓ.ም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?