የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አሥረኛ ዓመት ቁጥር ፲፩ አዲስ አበባ ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፮ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬፻፮ / ፲፱፻፶፮ ዓ.ም ከታላቋ ሶሻሊስትና ሕዝባዊ ሊቢያ አረብ ጀማህሪያ ጋር ኢንቨስትመንትን ለማበረታታትና የሁለትዮሽ ጥበቃ ለመስጠት | Agreement with the Great Socialist People's Libyan Arab የተፈረመውን ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ..... ገጽ ፪ሺ፮፻፬ አዋጅ ቁጥር ፬፻፮ / ፲፱፻፮ ከታላቋ ሶሻሊስትና ሕዝባዊ ሊቢያ አረብ ጀማህሪያ ጋር ኢንቨስትመንትን ለማበረታታትና የሁለትዮሽ ጥበቃ ለመስጠት የተፈረመውን ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አ ዋ ጅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በታላቋ ሶሻሊስትና ሕዝባዊ ሊቢያ አረብ ጀማህሪያ መካከል | Democratic Republic of Ethiopia and the Great socialist ኢንቨስትመንትን ለማበረታታትና የሁለትዮሽ ጥበቃ ለመስጠት Peoples Libyan Arab Jamahiriya is signed in Addis የሚያስችል ስምምነት ጥር ፲፰ ቀን ፲፱፻፶፮ ዓ.ም በአዲስ | Ababa 27 January 2004 ; አበባ ከተማ የተፈረመ በመሆኑ ፤ ስምምነቱ ሥራ ላይ የሚውለው በተዋዋይ ሀገሮች ሕጎች መሠረት ስምምነቱ መጽደቁን የሚያረጋግጡ ሰነዶች በዲፕሎማቲክ አካላት አማካኝነት ከተደረገ በኋላ እንደሆነ በስምምነቱ በመገለፁ ፤ ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ Representatives of the Federal Democratic Republic ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ ፰ ቀን of Ethiopia has ratified the said Treaty at its session ፲፱፻፮ ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ ፤ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፶፭ ንዑስ አንቀጽ / ፩ / እና / ፲፪ / መሠረት ከዚህ እንደሚከተለው ታውጇል ፡፡ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፵ ሺ ፩ ጽ ፪ሺ፰፻፵፭ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፶፩ . ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፲ ዓ.ም 9- ናብሊክ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ ከታላቋ ሶሻሊስትና ሕዝባዊ ሊቢያ አረብ ጀማህሪያ ጋር ኢንቨስትመንትን ለማበረታታትና የሁለትዮሽ ጥበቃ ለመስጠት የተደረገውን ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬፻፮ / ፲፱፻፮ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ፪ . ስምምነቱ ስለመጽደቁ በኢትዮጵያ´ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ከታላቋ ሶሻሊስትና ሕዝባዊ ሊቢያ አረብ ጀማህሪያ መካከል ኢንቨስትመንትን ለማበረታታትና ጥበቃ ለመስጠት በአዲስ አበባ ከተማ ጥር ፲፰ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ.ም የተፈረመው ስምምነት ፀድቋል ፡፡ ፫ . የኢትዮጵያ ኢንቨስትመነት ኮሚሽን ኃላፊነት የኢትዮጵያ ኢንቨስትመነት ኮሚሽን ስምምነቱን ላይ እንዲውል ለማድረግ በዚህ አዋጅ ኃላፊነት ተሰጥቶታል ፡፡ ፬ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት