×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
ኣዋጅ ቁጥር ፬፻፲፰/፲፱፻፲፰ ዓ.ም ለኢትዮ-ጂቡቲ የኃይል ትስስር ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል ብድር ለማግኘት ከአፍሪካ ልማት ፈንድ ጋር የተፈረመው የብድር ስምምነት ማፅደቂያ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አሥራሁለተኛ ዓመት ቁጥር ፴፬ ኣዲስ አበባ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፲፰ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬፻፲ / ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ለኢትዮ - ጂቡቲ ትስስር ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ ብድር ለማግኘት ከአፍሪካ ልማት ፈንድ ጋር የተፈረመው የብድር ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ አዋጅ ቁጥር ፬፻፵፯ / ፲፱፻፵፰ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በአፍሪካ ልማት ፈንድ መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማፅደቅ የወጣ ኣ ዋ ጅ ለኢትዮ - ጂቡቲ የኃይል ትስስር ፕሮጀክት ማስፈ ፀሚያ የሚውል መጠኑ ፳ሚሊዮንቿመሽህ ዩ.ኤ ገሃያ ሚሊዮን ስምንት መቶ ሰማንያ ሺህ ዩኒትስ ኦፍ አ ካውንት / የሆነ ገንዘብ የሚያስገኘው ስምምነት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ በአፍሪካ ልማት እ.ኤ.ኢ ሜይ ፲፮ ቀን ፪ሺ፭ የተፈረመ በመሆኑ ፣ ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ ፩ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ratified said Loan Agreement at its session held on ያፀደቀው ስለሆነ ፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፶፭ ንዑስ አንቀጽ ፩ / እና / ፲፪ / መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ ለኢትዮ - ጂቡቲ የኃይል ትስስር ፕሮጀ ክት ማስፈፀሚያ የሚውል ብድር ለማግኘት ከአፍ ሪካ ልማት ፈንድ ጋር የተፈረመው የብድር ስም ምነት ማፅደቂያ አዋጅ ቁጥር ፬፻፲፰ / ፲፱፻፲፰ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣቁ ሺ፩ ገጽ ፫ሺ፪፻፴፮ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፴፬ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ.ም ፪ የስምምነቱ መፅደቅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በአፍሪካ ልማት ፈንድ መካከል እ.ኤ.ኣ. ቀን ፪ሺ፭ የተፈረመው 2100150008944 የብድር ስምምነት ፀድቋል ፡፡ ፫ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ ሥልጣን 3 Power of the Minister of Finance and Economic የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ በብድር ስምምነቱ የተገኘውን ዩኒትስ ኦፍ ኣካውንት / ሃያ ሚሊዮን ስምንት መቶ ሰማንያ ሺህ ዩኒትስ ኦፍ አካውንት | በብድር ስምምነቱ በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት በሥራ ላይ እንዲውል ለማድረግ በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል ፡፡ ፬ . አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም. ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?