×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር 222493 ከግሪክ መንግሥት ጋር የተደረገው የኢኮኖሚና የቴክኒክ ትብብር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ሰባተኛ ዓመት ቁጥር ፪ አዲስ አበባ ኅዳር ፳፩ቀን ፲፱፻፲፫ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወኵች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፪፻፳፪ / ፲፱፻፶፫ ዓ.ም ከግሪክ መንግሥት ጋር የተደረገው የኢኮኖሚና የቴክኒክ ትብብር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ገጽ ፭ሺ፬፻፴፩ አዋጅ ቁጥር ፪፻፳፪ / ፲፱፻፲፫ ከግሪክ መንግሥት ጋር የተፈረመውን የኢኮኖሚና የቴክኒክ ትብብር ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በግሪክ መንግሥት መካከል የኢኮኖሚና የቴክኒክ ትብብር | cooperation , between the Government of the Federal De ለማድረግ እ.ኤ.አ ኖቬምበር ፳ ቀን ፲፱፻፲፰ አቴንስ ላይ ስምምነት የተፈረመ ስለሆነ ፡ ስምምነቱ ሥራ ላይ የሚውለው ተዋዋዮቹ ሀገሮች በየሕገመ ንግሥታዊ ሥርዓቶቻቸው መሠረት ስምምነቱ መጽደቁን አንዱ ለሌላው ካሳወቀበት የመጨረሻ ቀን ጀምሮ ከሚቆጠር ፴ ቀን በኋላ | completion of the constitutional procedures required for this እንደሚሆን በስምምነቱ ውስጥ የተገለጸ በመሆኑ ፣ ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ህዳር፳፩ ቀን ፲፱፻፶ዓም | Agreement at its session held on the 30 ' ' day of November , ባደረገው ስብሰባ ያጸደቀው ስለሆነ ፡ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፵፭ ንዑስ አንቀጽ / ፩ / እና / ፲፪ / 1 ) and ( 12 ) of Article 55 of the Constitution , it is hereby መሠረት ከዚህ የሚከተለው ታውጇል ። አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ ከግሪክ መንግሥት ጋር የተደረገው የኢኮኖሚና የቴክኒክ ትብብር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፪፻፳፪ / ፲፱፻ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ : ዥሺ፩ ) ገጽ ፭ሺ፬፻፴፪ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፩ ኅዳር ፳፩ ቀን ፲፰ ዓም ፪ ስምምነቱ ስለመጽደቁ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በግሪክ መንግሥት መካከል የኢኮኖሚና የቴክኒክትብብር ለማድረግ እ.ኤ.አ ኖቬምበር ፳ ቀን ፲፱፻፲፰ አቴንስ ላይ የተፈረመው ስምምነት ጸድቋል ። ፫ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከህዳር ፳፩ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓም ጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባ ህዳር ፳፩ ቀን ፲፱፻፫ ዓ.ም. ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?