የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ነጋሪት ጋዜጣ ኣሥረኛ ዓመት ቁጥር ፴፱ አዲስ አበባ ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፶፮ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬፻፬ / ፲፱፻፲፮ ዓ.ም ከጀርመን ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ጋር ኢንቨስትመንትን ለማበረ | Investment Encouragement and Reciprocal Protection ታታትና የሁለትዮሽ ጥበቃ ለመስጠት የተደረገውን ስምምነት | Treaty with the Federal Republic of Germany Ratification ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ . ገጽ ፪ሺ፮፻፶ አዋጅ ቁጥር ፬፻፬ / ፲፱፻፮ ከጀርመን ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ጋር ኢንቨስትመንትን ለማበረታታትና የሁለትዮሽ ጥበቃ ለመስጠት የተደረገውን ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ ኣ ዋ ጅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሥትና በጀርመን ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ መካከል ኢንቨ ስትመንትን ለማበረታታትና የሁለትዮሽ ጥበቃ ለመስ | Reciprocal Protection of Investment between the ጠት የሚያስችል ስምምነት ጥር ፲ ቀን ፲፱፻ በአዲስ አበባ ከተማ የተፈረመ በመሆኑ ፣ ስምምነቱ ሥራ ላይ የሚውለው በተዋዋይ ሀገሮች መሠረት ስምምነቱ መጽደቁን የሚያረጋግጡ ሰነዶች በዲፕሎማቲክ አካላት አማካኝነት ከተደረገ በኋላ እንደሆነ በስምምነቱ በመገለፁ ፣ ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ Representatives of the Federal Democratic Republic ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ ፳ ቀን of Ethiopia has ratified the said Treaty at its session ፲፱፻፮ ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ ፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፶፭ ንዑስ አንቀጽ / ፩ / እና / ፲፪ / መሠረት ከዚህ እንደሚከተለው ታውጇል ፡፡ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣቁ ፳ ሺ ፩ እ ሺ፪፻፩ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፵፱ .. ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ ከጀርመን ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ጋር | 1. Short Title ኢንቨስትመንትን ለማበረታታትና የሁለትዮሽ ጥበቃ ለመስጠት የተደረገውን ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬፻፬ / ፲፱፻፮ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ፪ ስምምነቱ ስለመጽደቁ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በጀርመን ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ መካከል ኢንቨስትመ | 2 Ratification of the Treaty ንትን ለማበረታታትና የሁለትዮሽ ጥበቃ ለመስጠት በአዲስ አበባ ከተማ ጥር ፲ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም የተፈረመው ስምምነት ፀድቋል ፡፡ ፫ . የኢትዮጵያ ኢንቨስትመነት ኮሚሽን ኃላፊነት የኢትዮጵያ ኢንቨስትመነት ኮሚሽን ስምምነቱን በሥራ ላይ እንዲውል ለማድረግ በዚህ አዋጅ ኃላፊነት ተሰጥቶታል ፡፡ ፬ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም ጀምሮ የፀና 4. Effective Date ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ.ም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት