×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር በያ/፲፱PEዓ.ም ከሳውዲ አረቢያ ንጐሠ ነገሥት መንግሥት ጋር የተደረገ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ስምምነት ማጽደቂያ አዋጆ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አሥረኛ ዓመት ቁጥር ፳፰ አዲስ አበባ - ጥር ፳፯ ቀን ፲፱፻፶፮ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፫፷ / ፲፱፻፷፮ዓ.ም አረቢያ ሠ ነገሥት መንግሥት ትራንስፖርት አገልግሎት ስምምነት ተጽደቂያ አዋጅ የተደረገ ገጽ ፪ሺ፭፻፳፭ አዋጅ ቁጥር ፫፻፮ / ፲፱፻፶፮ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በሳውዲ አረቢያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት መካከል የተደረገውን የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ትራንስፖርት ኣገልግሎት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ በሳውዲ አረቢያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት መካከል | Kingdom of Saudi Arabia was signed in Addis እኤ.አ. ሜይ ፳፮ ቀን ፪ሺ፪ አዲስ አበባ ላይ | Ababa on 26 Day of May , 2002 , የተፈረመ በመሆኑ ፤ ስምምነቱ ሥራ ላይ የሚውለው በአገሩ ሕግና that the Agreement shall come into force on the መጽደቁን የሚያረጋግጥ የመጨረሻ የማስታወቂያ እንዲደርስ ካደረገበት እንደሚሆን በስምምነቱ ውስጥ የተመለከተ በመሆኑ ፤ አረቢያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥትም ስምምነቱን መጽደቁን ያረጋገጠ በመሆኑ ፤ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት Representatives of the Federal Democratic ጥር ፳፯ ቀን ፲፱፻፶፮ ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው | Republic of Ethiopia has rarified the said ስለሆነ ፣ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፴ ሺ ፩ ጽ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ... ቁጥር ፳፯ ... ጥር ፳፯ ቀን ፲፱ጀ 5 ዓም በሕገ - መንግሥቱ አንቀጽ ፶፭ ንዑስ አንቀጽ / ፩ / እና | Article 55 Sub - Article ( 1 ) and ( 12 ) of the / ፲፪ / መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ " ከሳውዲ አረቢያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ጋር የተደረገ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፫፻፳ / ፲፱፻፲፮ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ፪ . ስምምነቱ ስለመጽደቁ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በሳውዲ አረቢያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት መካከል እ.ኤ.አ ሜይ ፳፮ ቀን ፪ሺ፪ አዲስ አበባ ላይ የተፈረመው የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ስምምነት ፀድቋል ፡፡ ፫ የመሠረተ ልማት ሚኒስትር ሥልጣን የመሠረተ ልማት ሚኒስትር ስምምነቱን በሥራ ላይ እንዲውል የማድረግ ሥልጣን በዚህ አዋጅ ተሰጥቶታል ፡፡ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከጥር ፳፯ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ጥር ፳፯ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ.ም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?