×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር 11/1990 ዓም ለማብሪያ ብስየሚያስፈልገው የውቅምዛሪ በከፊል ለመሸፈን ከአፍሪካ ልማትፈንድ ብድር ለማግኘት የተፈ• የብድር ስምምነትጽደቂያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አራተኛ ዓመት ቁጥር ፴፩ አዲስ አበባ - ግንቦት ፳፯ ቀን ፲፱፻፵ | በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ ማውጫ - አዋጅ ቁጥር ፩፻፲፭ / ፲፱፻፲ ዓ•ም• ለማዳበሪያ ግዥ ማስፈጸሚያ የሚያስፈልገውን የውጭ ምንዛሪ በከፊል ለመሸፈን ከአፍሪካ ልማት ፈንድ ብድር ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ . . . . . . . . . . . . . . . ገጽ ፯፻፶ | አዋጅ ቁጥር ፩፻፲፭ / ፲፱፻፶ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በአፍሪካ ልማት ፈንድ መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ለማዳበሪያ ግዥ ማስፈጸሚያ የሚያስፈልገውን የውጭ ምንዛሪ በከፊል ለመሽፈን የሚውል መጠኑዩኤ• ፳፰ሚሊዮን ( ሃያ ስምንት ሚሊዮን ዩኒትስ ኦፍ አካውንት ) የሆነ ገንዘብ የሚያስ ገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በአፍሪካ ልማት ፈንድ መካከል እ ኤ . አ ፌብሩዋሪ ፳ ቀን ፲፱፻፶፰ በአቢጃን የተፈረመ በመሆኑ - መሠረታዊ የኢኮኖሚ ዓለም አቀፍ ውሉች ተፈጻሚ ከመሆ ናቸው በፊት መጽደቅ ስላለባቸው ፡ ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራ ሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ግንቦት ፳፯ ቀን ፲፱፻፶ ዓም . ባደረገው ስብሰባ ያጸደቀው ስለሆነ ፤ በሕገመንግሥቱ አንቀጽ ፲፭ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) እና ( ng መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ፩ አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ ለማዳበሪያ ግዥ ማስፈጸሚያ የሚያስፈልገውን የውጭ ምንዛሪ በከፊል ለመሽፈን ከአፍሪካ ልማት ፈንድ ብድር ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፩ ፻፲፭ / ፲፱፻፶ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። Iነጋሪት ጋዜጣ ፖግቁ፰ሺ፩ ያንዱ ዋጋ 2 : 30 ጅትርጓሜ በዚህ አዋጅ ውስጥ “ የብድር ስምምነት ” ማለት በኢ ፡ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በአፍሪካልማትፈን ። መካከል እ . ኤ አ ፌብሩዋሪ ፳ ቀን ፲፱፵፰ በአቢን የቀረ ረመው ቁጥር ኤፍ / ኢቲኤችኤንኤቲኤፍኤር / EN / የብድር ስምምነት ነው ። | ፫ የገንዘብ ሚኒስትሩሥልጣን የገንዘብ ሚኒስትሩ በብድር ስምምነቱ የተኘው ኡፍ ሚሊዮን ( ያስምንትሚሊዮኒትስአፍአካውንበብድ ስምምነቱ በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት በሥራ ላይ እንዲውል ለማድረ - በዚህ አዋጅሥልጣን ተሰጥቶታል ፡ ፩ አዋጁየሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከግንቦት ፳፯ ቀን ፲፱፻፵ ዓ . ም . ጀምሮ የጸና ይሆናል ” አዲስ አበባ ግንቦት ፳ቀን ፲ ዓ . ም ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?