የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
አሥራአንደኛ ዓመት ቁጥር ፲፰ አዲስ አበባ - ሐምሌ ፴ ቀን ፲፱፻፯
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ
ኣዋጅ ቁጥር ፬፻፳፰ / ፲፱፻፵፯ ዓ.ም
የትራንስፖርት አዋጅ … .ገጽ ፫ሺ፩፻፷፩
አዋጅ ቁጥር ፬፻፷፮ / ፲፱፻፯
ትራንስፖርትን ስለመቆጣጠር የወጣ
አ ዋ ጅ
ለአገሪቱ ኢኮኖሚያዊና የትራንስፖርት አገልግሎት የበለጠ ተወዳዳሪ ፣ ደህንነቱ | of the country requires that transport service be የተጠበቀና ብቃት ያለው ሆኖ እንዲራመድ ክትትል | regulated to make it more competitive , safe and ስለሚያስፈልገው ፤
የትራንስፖርት አደረጃጀት የመንግሥት ፖሊሲን በአግባቡ ለመተግበር አመቺ ሁኔታ በሚፈጥር መልኩ እንደገና መዋቀር ስለሚገባው ፤
ትራንስፖርትን አስመልክቶ የፌዴራልና አስፈጻሚ የተሰጣቸውን ሥልጣንና በማያሻማ ሁኔታ ማስቀመጥ አስፈላጊ በመሆኑ ፤
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት ታውጃል ፡፡
ክፍል አንድ
፩ . አጭር ርዕስ
ይህ አዋጅ « የትራንስፖርት አዋጅ ቁጥር ፬፻፷፮ / ፲፱፻፯ » ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡
፪ . ትርጓሜ
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ ፤
ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ቷ ቪ
ያንጹ የጋ