×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር 269/1994 የኢትዮጵያ የገጠር ኢነርጂ ልማትና ማስፋፊያ ማዕከል ማቋቋሚያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ስምንተኛ ዓመት ቁጥር ፲፮ አዲስ አበባ ጥር ፳፫ ቀን ፲፱፻፲፬ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፪፻፳፬ / ፲፱፻፶፬ ዓ.ም የኢትዮጵያ የገጠር ኢነርጂ ልማትና ማስፋፊያ ማዕከል ማቋቋሚያ አዋጅ ገጽ ፩ሺ፯፻፯ አዋጅ ቁጥር ፪፻፳፱ / ፲፱፻፲፬ የኢትዮጵያ የገጠር ኢነርጂ ልማትና ማስፋፊያ ማዕከልን ለማቋቋም የወጣ አዋጅ አገሪቱ የምትከተለው ገጠሩን ማዕከል ያደረገ የኢኮኖሚ ፖሊሲ በመሆኑ እና በዚህም ፖሊሲ መሠረት የገጠሩን ዘላቂ የማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ለማረጋገጥ የኢነርጂ ልማት | economic policy , and the development of energy plays a ወሳኝ በመሆኑ ፤ ለገጠሩ ተስማሚ የሆኑ የኢነርጂ ምንጮችና ቴክኖሎጂዎች | of the rural areas , ጥናትና ልማት ሥርዓት ባለውና በተቀናጀ ሁኔታ መካሄድ ያለበት በመሆኑ ፤ በአካባቢ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ የሚያሳድረውን ልማዳዊ | for the rural areas in a systematic and coordinated manner ; የኢነርጂ አጠቃቀም በዘመናዊ ዘዴ መተካት አስፈላጊ በመሆኑ ፤ እነዚህን ዓላማዎች ተግባራዊ ለማድረግ ተገቢው ሥልጣንና | modern methods the traditional energy utilization system ተግባር ያለው አንድ ራሱን የቻለ የፌዴራል መንግሥት መሥሪያ | which has caused negative impact on the environment ቤት ማቋቋም አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ፣ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ ( ፩ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የኢትዮጵያ የገጠር ኢነርጂ ልማትና ማስፋፊያ | of the Constitution of the Federal Democratic Republic of ማዕከል ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር ፪፻፳፱ / ፲፱፻፲፬ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይቻላል ። ፪ . ትርጓሜ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ ፣ ፩ . “ ኢነርጂ ” ማለት ከባዮማስ ፣ ከውኃ ፣ ከጂኦተርማል ፣ ከፀሐይ ፣ ከነፋስ ፣ እንዲሁም ታዳሽ ካልሆኑ እንደ ነዳጅ ፣ ማዕድናት የመሳሰሉ ምንጮች እና ከሌሎች የተለያዩ ቁሳቁሶች የሚገኝና ለገጠሩ ኅብረተሰብ የሚያገለግል ኃይል ነው ፤ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፕሺ፩ ) ገጽ ፩ሺ፯፻፰ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፮ ጥር ፳፫ ፲፱፻፲፬ ዓም ፪ . “ ሚኒስትር ” እና “ ሚኒስቴር ” ማለት እንደ ቅደም ተከተሉ የገጠር ልማት ሚኒስትር እና ሚኒስቴር ነው ። ፫ . መቋቋም ፩ . የኢትዮጵያ የገጠር ኢነርጂ ልማትና ማስፋፊያ ማዕከል | ከዚህ በኋላ “ ማዕከል ” እየተባለ የሚጠራ ራሱን የቻለና የሕግ ሰውነት ያለው የፌዴራል መንግሥት መሥሪያ ቤት ሆኖ በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል ። ፪ • ማዕከሉ ተጠሪነቱ ለሚኒስቴሩ ይሆናል ። ዋና መሥሪያ ቤት የማዕከሉ ዋና መሥሪያ ቤት አዲስ አበባ ሆኖ እንደአስፈላ ጊነቱ በማናቸውም ሥፍራ ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤቶች ሊኖሩት ይችላል ። ፭ ዓላማ የማዕከሉ ዓላማ ለገጠሩ የሚያገለግሉ የኢነርጂ ምንጮች እና ቴክኖሎጂዎች የሚለሙበትንና የሚስፋፉበትን ሁኔታ ማመቻቸት ይሆናል ። ፮ • የማዕከሉ ሥልጣንና ተግባር ማዕከሉ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል ፣ ፩ . ለገጠሩ ተስማሚ የሆኑ የኢነርጂ ምንጮችን መለየትእና ለልማት የሚረዳ ጥናት ማካሄድ ፣ ከውጭ ሀገር የሚገኙትን የኢነርጂ ቴክኖሎጂዎች ከአገሪቱ ፍላጎት ጋር በማጣጣም ማላመድ እና አገር በቀል የኢነርጂ ቴክኖሎጂዎችን ማበልፀግ ፣ ፫ የኢነርጂ ጥናት ሥራዎችን ማስተባበር ፣ ማበረታታት እና መደገፍ ፣ ፬ • የገጠሩን የኢነርጂ ፍላጎት ፣ አቅርቦት እና ፍጆታ ማጥናት እና በየጊዜው መረጃ ማጠናቀር ፣ ፭ የአካባቢ ጥበቃን ከግምት ውስጥ የሚያስገቡ ፣ ተመጣ ጣኝ ዋጋና ብቃት ያላቸውን የኢነርጂ ምንጮችና ቴክኖሎ ጂዎች ልማት ፡ ሥርጭት ፣ አጠቃቀም ቁጠባ ማጥናት እንደነገሩ አግባብነት በግል ባለሀብቶች ፣ በመንግሥትእና በሌሎች ዘርፎች በኩል ለገጠሩ ኅብረተሰብ ማስተዋወቅ ፣ ፮ የተለያዩ የኢነርጂ ምንጮጮችና ቴክኖሎጂዎችን መጠ ቀም የሚያስከትለውን ማኅበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና አካባ ቢያዊ ተጽዕኖ መገምገም ፣ ፯ በኢነርጂ ዘርፍ እንደአስፈላጊነቱ በክፍያ ወይም ያለክፍያ የማማከር አገልግሎት መስጠት ፣ ፰ የኢነርጂ ጥናትን በሚመለከት መረጃ መሰብሰብ ፣ በባለቤ ትነት መያዝ ፣ እንደአስፈላጊነቱ ዋጋ በማስከፈል ወይም ያለክፍያ ለተጠቃሚዎች ማቅረብ ፡ እንዲሁም መጽሄ ቶችን ማዘጋጀትና ማሠራጨት ፣ ፀ • ከሥራው ጋር አግባብ ያለውን መረጃ ሁሉ ከማንኛውም ምንጭ መጠየቅና ማግኘት ፣ ፲ የኢነርጂ ልማት ፣ ሥርጭት ፣ አጠቃቀምና ቁጠባን በተመ ለከተ የገጠሩን ሕብረተሰብ ግንዛቤ ማዳበር ፣ ሥልጠና መሥጠትና እንዲሁም ከክልሎች ጋር መተባበር ፣ ፲፩ ከሥራው ጋር አግባብነት ባላቸው የኢነርጂ ጥናት እና ምርምርን በሚመለከቱ ማናቸውም ግንኙነቶች ከሌሎች ጋር በመተባበር መሳተፍ እንዲሁም ዓላማውን ከግብ ለማድረስ ከአገር በቀል ፣ ከውጭ አገር እና ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር መተባበር ፣ ፲፪ • የንብረት ባለቤት መሆን ፣ ውል መዋዋል ፣ መክሰስና መከሰስ ፤ እና ፲፫ ዓላማውን ከግብ ለማድረስ የሚያስፈልጉ ሌሎች ሕጋዊ | 7 . Organization of the Center ተግባራትን ማከናወን ። ፯ የማዕከሉ ድርጅታዊ አቋም ማዕከሉ ፣ ፩ . በመንግሥት የሚሾም አንድ ዋና ዲሬክተር ፣ እና ፪ • አስፈላጊ ሠራተኞች ይኖሩታል ። ቿ የዋናው ዲሬክተር ሥልጣንና ተግባር ፩ . ዋናው ዲሬክተር የማዕከሉ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆኖ ከሚኒስትሩ በሚሰጠው አጠቃላይ መመሪያ መሠረት የማዕከሉን ሥራዎች ይመራል ፣ ያስተዳድራል ። የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለአዋጁ ኣፈ ga ም የሚረዳ ደንብ ገጽ ፩ሺ፯፻፱ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፮ ጥር ፳፫ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓም ፪ : ከዚህ በላይ በንዑስ አንቀጽ / ፩ / የተጠቀሰው ጠቅላላ አነጋገር እንደተጠበቀ ሆኖ ዋናው ዲሬክተር ፣ ሀ ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፮ የተመለከቱትን የማዕከሉን ሥልጣንና ተግባሮች ሥራ ላይ ያውላል ፣ ለ ) የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ሕግ መሠረታዊ መርሆዎች ተከትሎ መንግሥት በሚያጸድቀው መመሪያ መሠረት የማዕከሉን ሠራተኞች ይቀጥራል ፣ ያስተዳ ድራል ፣ ያሰናብታል ፣ ሐ ) የማዕከሉን የሥራ ፕሮግራምና በጀት አዘጋጅቶ ያቀርባል ፣ ሲፈቀድም በሥራ ላይ ያውላል ፣ መ ) የማዕከሉን የሥራ ክንውንና የሂሣብ ሪፖርት አዘጋጅቶ ለሚኒስትሩ ያቀርባል ፣ ሠ ) ተጠሪነታቸው ዲሬክተር የሆኑትን የማዕከሉ ኃላፊዎች በመምረጥ ለሚኒስትሩ አቅርቦ ያሾማል ፣ ረ ) ከሦስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረጉ ግንኙነቶች ሁሉ ማዕከሉን ይወክላል ፣ ፫ ዋናውዲሬክተር ለማዕከሉየሥራቅልጥፍና በሚያስፈልግ መጠን ሥልጣንና ተግባሩን በከፊል ለማዕከሉ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች በውክልና ሊያስተላልፍ ይችላል ። ፱ . የበጀት ምንጭ የማዕከሉ በጀት ከሚከተሉት ምንጮች የሚገኝ ይሆናል ፣ ፩ በመንግሥት ከሚመደብለት ዓመታዊ በጀት ፣ ፪ • ማዕከሉ ከሚያስከፍለው የአገልግሎት ዋጋና ሌሎች ክፍያዎች ፣ ፫ : ከሌሎች ምንጮች ከሚገኝ ገንዘብ ። ፲ . የሂሣብ መዛግብት ፩፡ ማዕከሉ የተሟላና ትክክለኛ የሆኑ የሂሣብ መዛግብት ይይዛል ። ፪ • የማዕከሉ የሂሣብ መዛግብትእና ሌሎችገንዘብ ነክ ሰነዶች በዋናው ኦዲተር ወይም በዋናው ኦዲተር በሚሰየም ኦዲተር በየዓመቱ ይመረመራሉ ። ፲፩ ደንብ ስለማውጣት ሊያወጣ ይችላል ። ፲፪ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከጥር ፳፫ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓም ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ጥር ፳፫ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓም : ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?