የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ስምንተኛ ዓመት ቁጥር ፩ [ አዲስ አበባ መስከረም ፳፰ ቀን ፲፱፻፲፬ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፪፻፲፭ / ፲፱፻፲፬ ዓም የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት መተዳደሪያ አዋጅ ገጽ ፩ሺ፮፻፳፮ አዋጅ ቁጥር ፪፻፲፭ / ፲፱፻፲፬ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት መተዳደሪያ አዋጅ ቁጥር ፪፻፲፫ / ፲፱፻፲፬ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገመን ግሥት ምዕራፍ ሰባት ስለ ሪፐብሊኩ ፕሬዚዳንት የተመለከቱትን | implementation of the provisions of Chapter Seven of the ድንጋጌዎች ዝርዝር አፈጻጸም መወሰን አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ፤ የፌዴራሉን ፕሬዚዳንታዊ ተቋም ህገመንግሥታዊ አቋም | with regard to the President of the Republic ; ለማጠናከር እና የቀድሞ ፕሬዚዳንት የሥራ ዘመኑ ካለቀ በኋላ ያገለገለበትን ዘመን ከግምት ውስጥ በማስገባት ሊጠበቁለት | strengthen the Constitutionality of the presidential institution የሚገባቸውን መብቶችና ጥቅሞች ማስከበር አስፈላጊ ሆኖ | and to respect the rights and benefits of the Ex - President of በመገኘቱ ፤ በህገመንግሥቱ አንቀጽ ፶፭ ( ፩ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ክፍል አንድ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት መተዳደሪያ አዋጅ ቁጥር ፪፻፵፭ / ፲፱፻፲፬ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ . ትርጓሜ ፩ “ ፕሬዚዳንት ” ማለት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራ ሲያዊ ሪፐብሊክ ህገመንግሥት አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፪ ) መሠረት የተሰየመ ሰው ነው ። ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ • ፰ሺ፩ ገጽ ፩ሺ፮፻፳፯ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፩ መስከረም ፳፰ ቀን ፲፱፻፲፬ ዓ • ም • ፪ . “ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ” ማለት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገመንግሥት አንቀጽ ፪ ንዑስ አንቀጽ ( ፪ ) መሠረት ተሰይሞ ሲያገለግል የቆየና በህመም ፣ በሞት ፣ የሥራ ዘመኑን በመጨረስ ፣ ወይም ማናቸውም ምክንያቶች የፕሬዚዳንትነት ሥራውን ያቋረጠ ነው ። ፫ “ የፕሬዚዳንት ጽ ቤት ” ማለት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ተቋምን ለማገ ልገል በአዋጅ ቁጥር ፩፻፴፩ ፲፱፻፲፩ የተቋቋመው ጽ / ቤት ክፍል ሁለት የፕሬዚዳንቱ ተቋም ፫ . ፕሬዚዳንቱ የሚመረጠው ለስድስት ዓመታት ሲሆን ፣ ይህ የሥራ ዘመን የሚያበቃው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴ ሬሽን ም ቤቶች ከተመረጡ በኋላ ባለው ሁለተኛ ዓመት በሚያደርጉት የመጀመሪያ የጋራ ስብሰባ ላይ ይሆናል ። ፬ ፕሬዚዳንቱ በሥራው ዘመን የሕዝብ ተወካዮች ም ቤት የሚያጸድቀው ወርሃዊ ደመወዝና ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞች ይኖሩታል ። ለፕሬዚዳንቱ ጽ ቤት የሚያስፈልገው ማናቸውም ወጭ በፕሬዚዳንቱ ጽ / ቤት ተዘጋጅቶ በሕዝብ ተወካዮች ም ቤት በሚጸድቀው ዓመታዊ በጀት መሠረት ይፈጸማል ። ፮ ፕሬዚዳንቱ በአገሪቷ ከሚገኙት የፖለቲካ ኃይሎች ገለልተኛ ሆኖ የሚያገለግል በመሆኑ በህገመንግሥቱ አንቀጽ ፪ ንዑስ አንቀጽ ( ፪ ) መሠረት ፕሬዚዳንትነቱን የሚቀበል ዕጩ ከማናቸውም የፖለቲካ ፓርቲ ጋር ድርጅታዊ ግንኙነት የሌለው መሆኑን ማረጋገጥ አለበት ። ፯ ፕሬዚዳንቱ በሥራ ዘመኑም ሆነ የሥራ ዘመኑ ካበቃ በኋላ ወገንተኝነት ካላቸው የፖለቲካ እንቅስቃሴዎች የመገለል ኃላፊነት ይኖረዋል ። ፕሬዚዳንቱ የሥራ ዘመኑን ሳይጨርስ በህመም ፣ በሞት ወይም በግል ፈቃዱ ወይም በህጋዊ ውሳኔ በሚነሳበት ጊዜ በሕዝብ ተወካዮች ም / ቤት አፈጉባዔና በፌዴሬሽን ም / ቤት አፈጉባዔ ወይም በአፈጉባኤዎቹ በጋራ በሚጠራ ልዩ የጋራ ስብሰባ በሚወሰነው ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሊተካው ይችላል ። ፬ . በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፰ መሠረት የሚሰየመው ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፫ መሠረት ሁለቱ ም / ቤቶች በሚያደርጉት የጋራ ስብሰባ ለሚመረጠው ፕሬዚ ዳንት ኃላፊነቱን ያስረክባል ። ክፍል ሦስት የቀድሞ ፕሬዚዳንት ፲ የቀድሞ ፕሬዚዳንት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንታዊ ተቋም ሕጋዊ አካል ነው ። ፲፩ . የቀድሞ ፕሬዚዳንት በሕይወቱ ዘመን ፕሬዚዳንታዊ ተቋሙ ለቆመላቸው ዓላማዎች ተገዥ ነው ። ፲፪ . የቀድሞ ፕሬዚዳንት ከዚህ የሚከተሉት ኃላፊነቶችና | 12. ል- Ex - President shall have the following respon ግዴታዎች ይኖሩታል ፤ ሀ ) የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገ መንግሥቱን መደገፍና መከላከል ፤ ለ ) በፕሬዚዳንትነት ባገለገለበት የሥራ ዘመኑ ያገኛ ቸውን አገራዊ ጉዳዮችና መረጃዎች መጠበቅ ፤ ሐ ) የሪፐብሊኩን ፕሬዚዳንታዊ ተቋም ከሚያንቋሽሹ ሥነምግባራዊ ተግባራት መቆጠብ ፤ መ ) በግል የሚያካሂዳቸው ሥራዎችና እንቅስቃሴዎች በዚህ አዋጅ ከተቀመጡት መርሆዎችና ድንጋጌዎች የማይጻረሩ መሆኑን ማረጋገጥ ። ፲፫፡ የቀድሞ ፕሬዚዳንት የሚጠበቁለት መብቶች ፩ : የቀድሞ ፕሬዚዳንት ከዚህ የሚከተሉት መብቶች | 13. Rights and Benefits of an Ex - President ይኖሩታል ፤ ሀ ) በመንግሥት ወጭ የሚተዳደር አንድ መደበኛ መኖሪያ ቤት ፣ ገጽ ፩ሺ፮፻፳፰ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፩ መስከረም ፳፰ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓ.ም. Federal Negarit Gazeta ለ ) ለግል ወጭ የሚሆን በየወሩ ብር ፭ ሺህ ( አምስት ሺህ ብር ) የሚከፈለው ሲሆን ፣ ይህ ክፍያ በየጊዜው ከኑሮ ውድነት ጋር እየታየ በምክር ቤቱ የሚሻሻል ይሆናል ። ሐ ) በመንግሥት ወጭ የግል ደህንነቱን የሚጠብቁ ሠራተ ኞችና አገልግሎቶች ፣ መ ) ለራሱና ለቤተሰቡ ነፃ የህክምና አገልግሎቶች ፣ ሠ ) የቀድሞ ፕሬዚዳንት ከዚህ ዓለም በሞት በሚለይበት ጊዜ ፣ ወርሀዊ ክፍያው ለባለቤቱና ለአቅመ ኣዳም ላልደረሱ ልጆቹ የማሳደጊያና የመተዳደሪያ ክፍያ ሆኖ ይቀጥላል ። ፪ . የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) ድንጋጌዎች ቢኖሩም ፣ በሕግ የተወገደ የቀድሞ ፕሬዚዳንት በዚህ አንቀጽ የተዘረዘሩት መብቶች ኣይጠበቁለትም ። ክፍል አራት የቀድሞ ፕሬዚዳንትነት መብቶችን ስለማቋረጥ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ፣ ሀ ) በዚህ ኣዋጅ አንቀጽ ፲፫ በተጠቀሱት መብቶች ተጠቃሚ ላለመሆን የመረጠ እንደሆነ ፤ ውሳኔውን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጽሑፍ በማሳወቅ የመብቶቹ ተጠቃሚነቱን ሊያስቀር ይችላል ። ለ ) በዚህ አዋጅ መሠረት ግዴታዎቹን ሳይወጣ ከቀረ በአንቀጽ ፲፫ የተመለከቱት መብቶቹ ፣ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባዔና በፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባዔ የጋራ ውሳኔ ወይም በአፈጉባኤዎቹ በሚጠራ ልዩ የጋራ ስብሰባ ውሳኔ ሊቋረጡ ይችላሉ ። ፲፭ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከመስከረም ፳፰ ቀን ፲፱፻፲፬ ይሆናል ። ጀምሮ የፀና አዲስ አበባ መስከረም ፳፰ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓ.ም ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ