የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ሰባተኛ ዓመት ቁጥር ፲፪ አዲስ አበባ ጥር ፰ ቀን ፲፱የን በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፪፻፴ ፲፱፻፶፫ ዓም የመከላከያ ሠራዊት አባላትን ቁጥር ለመቀነስና የተቀነሱትን ከኅብረተሰቡ ጋር መልሶ ለማዋሀድ ለሚያስችለው ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር ብድር ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ... ገጽ አዋጅ ቁጥር ፪፻፴ ፲፱፻፳፫ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም ዓቀፍ የልማት ማኅበር መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ የመከላከያ ሠራዊት አባላትን ቁጥር ለመቀነስና የተቀነሱትን ከኅብረተሰቡ ጋር መልሶ ለማዋሀድ ለሚያስችለው ፕሮጀክት | Democratic Republic of Ethiopia and the International ማስፈጸሚያ የሚውል መጠኑ ኤስዲ - አር ፩፻፴፫ ሚሊዮን ፯የሺህ | Development Association stipulating that the International ( አንድ መቶ ሠላሳ ሦስት ሚሊዮን ሰባት መቶ ሺ ኤስዲ - አር | Development Association provide to the Federal Democratic የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራ | Republic of Ethiopia a Credit amount of SDR 133,700,000 ሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር መካከል | special Drawing Rights ) for Finanicing Emergecny De እ.ኤ.አ ዲሴምበር ፳፩ ቀን ፪ሺ በዋሽንግተን ዲሲ የተፈረመ | mobilization and Reintegration Project , was signed in በመሆኑ ፡ መሠረታዊ የኢኮኖሚ ዓለም አቀፍ ውሎች ተፈፃሚ ከመሆ ናቸው በፊት መዐደቅ ስላለባቸው : ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራ ሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥር ፰ ቀን ፲፱፻፫ ዓም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ ፡ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፵፭ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) እና ( ፲፪ ) | January , 2001 ; መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የመከላከያ ሠራዊት አባላትን ቁጥር ለመቀነስና የተቀነሱትን ከኅብረተሰቡ ጋር መልሶ ለማዋሀድ ለሚያስ ችለው ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከዓለም አቀፍ የልማትማኅበር ብድር ለማግኘት የተፈረመው የብድር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፪፻፴ / ፲፱፻፵፫ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ : ዥሸ፩ ገጽ ፩ . ፬፻፳፩ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፪ – ጥር ፰ ቀን ፲፱፻፫ ዓ • ም • ፪ . ትርጓሜ በዚህ አዋጅ ውስጥ “ የብድር ስምምነት ” ማለት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር መካከል እ.ኤ.አ. ዲሴምበር ፳፩ ቀን ፪ሺ በዋሽንግተን ዲ - ሲ- የተፈረመው ቁጥር ፫ሺ ፱፻፴፯ ኢት • የብድር ስምምነት ፫ • የገንዘብ ሚኒስትሩ ሥልጣን የገንዘብ ሚኒስትሩ በብድር ስምምነቱ የተገኘውን ኤስዲአር ፩፻፴፫ ሚሊዮን የሺህ ( አንድ መቶ ሠላሳ ሦስት ሚሊዮን ሰባት መቶ ሺ ኤስዲ - አር ) በብድር ስምምነቱ በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት በሥራ ላይ እንዲውል ለማድረግ በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል ። ፬ አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ቁጥር ፰ ቀን ፲፱፻፫ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ጥር ፰ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓም ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ