የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አሥረኛ ዓመት ቁጥር ፵፩ አዲስ አበባ ሚያዝያ ፳፰ ቀን ፲፱፻፳፮ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬፻ / ፲፱፻፮ ዓ.ም ለገጠር ከተሞች ኤሌክትሪክ ስርጭት ፕሮጀክት ማስፈ ጸሚያ ከአረብ ባንክ በአፍሪካ ኢኮኖሚ ልማት የተገኘው ብድር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅገጽ ፪ሺ፮፻፳ አዋጅ ቁጥር ፬፻ / ፲፱፻፪ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በአረብ ባንክ ለኣፍሪካ ኢኮኖሚ ልማት መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ ለገጠር ከተሞች ኤሌክትሪክ ሥርጭት ፕሮጀ | Federal Democratic Republic of Ethiopia and the ክት ማስፈጸሚያ የሚውል መጠኑ ፱ ሚሊዮን ፫፻፲ Arab Bank for Economic Development in Africa ሺ የአሜሪካን ዶላር ( ዘጠኝ ሚሊዮን ሦስት መቶ | stipulating that the Arab Bank for Economic ሃምሣ ሺህ የአሜሪካን ዶላር ) የሚያስገኘው የብድር | Development in Africa provide to the Federal ስምምነት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ 9,350,000.00 ( mine million three hundred and fifty ሪፐብሊክ እና በአረብ ባንክ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ | thousand United states Dollars ( USD 9,350,000 ) for ልማት መካከል እ.ኤአ. ሜይ ቀን ፪ሺ፩ በካይሮ | financing the Rural Electrification project was የተፈረመ በመሆኑ ፣ መሠረታዊ የኢኮኖሚ አለም አቀፍ ውሎች ተፈፃሚ ከመሆናቸው በፊት መጽደቅ ስላለባቸው ፤ ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራ ላዊ ዲሞክራሲያዊ የሕዝብ ተወካዮች | Representatives of the Federal Democratic ምክር ቤት ሚያዝያ ፳፰ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም | Republic of Ethiopia has ratified said Loan ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ ፣ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣቁ ፫ ሺ ፩ * ኣብሊክ ገጽ ቪደ፳፩ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፵፩ ሚያዝያ ፳፰ ቀን ፲ጀ፰ ዓ.ም በሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ ንዑስ አንቀጽ / ፩ / እና / ፲፪ / መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ ለገጠር ከተሞች ኤሌክትሪክ ስርጭት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከአረብ ባንክ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ልማት የተገኘው ብድር ስምምነት ማጽደቂያ ፬፪ / ፲፱፻፮ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ፪ . ትርጓሜ በዚህ አዋጅ ውስጥ “ የብድር ስምምነት ” ማለት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በአረብ ባንክ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ልማት መካከል እ.ኤ.አ. ሜይ ፫ ቀን ፪ሺ፩ በካይሮ የተፈረመው የብድር ስምምነት ነው ፡፡ ፫ . የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ ሥልጣን የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ በብድር ስምምነቱ የተገኘውን ፱ ሚሊዮን ፫፻፶ ሺ የአሜሪካን ዶላር ( ዘጠኝ ሚሊዮን ሦስት መቶ የአሜሪካን ዶላር ) በብድር ስምምነቱን በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት በሥራ ላይ እንዲውል የማድረግ በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል ፡፡ ፬ አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከሚያዝያ ፳፰ ቀን ፲፱፻፵፮ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ሚያዝያ ፳፰ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት