×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የእድገት በኅብረት የእውቀትና የስራ ዘመቻ አዋጅ ቁጥር 11/1974

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

ሠላሳ አራተኛ ዓመት ቍጥር ፲
ነ ጋ ሪ ት ፡
የጋዜጣው ዋጋ
ባር'ስ E ባት '
በ ' ር 3 ብር
፲፱፻፷፯ ዓ.
አዋጅ ቍጥር ፲፩፲፱፻፷፯ ዓ. ም.
የዕድገት በኅብረት የዕውቀትና የሥራ ዘመቻ
ማረሚያ ቍጥር ፪ ፲፱፻፷፯ ዓ.ም.
ማረሚያ ቍጥር ፫፲፱፻፷፯ ዓ.ም.
በጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ ሊቀ መንበር ጽሕፈት ቤት ተጠባባቂነት የወጣ
ሕዝቡም ተባብሮ ችግሩን እንዳያስወግድ ግለሰቡ ራሱን ወዳድና ከራስ በላይ ነፋስ በሚል ፍልስፍና እንዲያምን በመ ደረጉ ፤
አዲስ አበባ ኅዳር ፲፮ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ ም
ኢትዮጵያ ትቅደም በሚለው ፍልስፍና መሠረት ይህ ሁኔታ መቀጠል የሌለበት በመሆኑ ፤
ትምህርትም አስተማሪ በክፍል በሚያስተምረውና ተማ ሪው በቃሉ በሚያጠናው ብቻ የተወሰነ ሳይሆን ከሥራ ጋር ሲዋሐድ እውነተኛ ትምህርት እንደሚሆን በማመን ፤
ይህንንም ከግቡ ለማድረስ የአስተሳሰብ ለውጥ ማስገ ኘት አስፈላጊ ስለሆነና ለዚሁም ተግባር ተማሪና አስተማሪ ሌሎችም ጭምር መሰለፍ ያለባቸው መሆኑን በማመን ፤
ቢያንስ በወር አንድ ጊዜ ይታተማል " የፖስታ ሣጥን ቍጥር ፩ሺ F ፻፷፬ (1364)
አዋጅ ቍጥር ፲፩፲፱፻፷፯ ዓ. ም.
የዕድገት በኅብረት የዕውቀትና የሥራ ዘመቻ ለማድረግ የወጣ አ ዋ ጅ
« ኢትዮጵያ ትቅደም »
የኢትዮጵያ ሕዝብ በጨቋኝ መኳንንት ፤ መሳፍንት ከበርቴ ፤ በተጨቋኝ ላብ አደር ሠራተኛ ገበሬ ሥርዓቶችና WHEREAS, the gap in the standards of living between the መደቦች እንዲሁም የአገሪቱ አስተዳደር በቆርቋዥ ገጠርና | exploiting feudality, aristocracy, bourgeoisie, and the urban በታዳጊ ከተማ ተከፍለው በነዚህ መካከል የኑሮ ደረጃ መራ ራቅ እየሰፋ በመሄዱ ፤
የኢትዮጵያ ሕዝብም እርስ በርስ እንዳይገናኝ ፤ እንዳይፈ ቃቀርና እንዳይተባበር ብዙ የሚለያዩ ገደቦች በመደረጋቸው | social interaction, mutual devotion and cooperation among the
በከተማና በገጠር ኗሪዎች መካከል ያለውን የኑሮ ደረጃ | pia Tikdem ” to narrow the gap between the standards of living ልዩነት ለማጥበብ በአካባው የሚገኙትን ሰዎች በማስተባ በር በተጨማሪም በወጣቱ ዕውቀት በመጠቀም የገሩን ኑሮ ማሻሻል የኢትዮጵያ ትቅደም ፍልስፍና ዓይነተኛ ዓላማ በመሆኑ ፤
| people at each locality and through employment of the talent

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?