የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ነጋሪት ጋዜጣ ዘጠነኛ ዓመት ቁጥር ፳፱ አዲስ አበባ ጥር ፳፪ ቀን ፲፱፻፶፭ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፫፻፲፪ / ፲፱፻፶፭ ዓም የኢትዮ ቤልጅየም አጠቃላይ የልማት ትብብር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ገጽ ፪ሺ፪፪ አዋጅ ቁጥር ፪፻፲፪ / ፲፱፻፶፭ የኢትዮ ቤልጅየም አጠቃላይ የልማት ትብብር ስምምነትን ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በቤልጅየም መንግሥት መካከል አጠቃላይ የልማት ትብብር ስምምነት ሚያዝያ ፩ ቀን ፲፱፻፫ ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ | Cooperation between the Government of the Federal De የተፈረመ ስለሆነ ፣ ስምምነቱ በሚገባ ሥራ ላይ የሚውለው ሁለቱም ወገኖች | Kingdom of Belgium was signed at Addis Ababa , on the 9 በየሕገ መንግሥቶቻቸው መሠረት አስፈላጊውን ሥርዓትከሚያሟ | day of April , 2001 ) ሉበት ቀን ጀምሮ እንደሚሆን በስምምነቱ ውስጥ የተመለከተ በመሆኑ ፣ ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ | parties fulfill their respective Constitutional requirements : ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥር ፳፪ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ ፣ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ ( ፩ ) እና ( ፲፪ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የኢትዮ ቤልጅየም አጠቃላይ የልማት ትብብር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር ፪፻፲፪ / ፲፱፻፶፭ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፴ሺ፩ ቁጥር ፳፱ ጥር፳፪ ቀን ፲፱፶፭ ዓም ፪ ስምምነቱ ስለመጽደቁ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በቤልጅየም መንግሥት መካከል ሚያዝያ ፩ ቀን ፲፱፻፫ ዓም አዲስ አበባ ላይ የተፈረመው አጠቃላይ የልማት ትብብር ስምምነት ፀድቋል ። የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ ሥልጣን የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ ስምምነቱን ሥራ ላይ እንዲውል የማድረግ ሥልጣን በዚህ አዋጅ ተሰጥቶታል ። ፬ • አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከጥር ፳፪ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓም ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ጥር፳፪ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ