×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁ 46/1991 የግዥ አገልግሎት ድርጅት ማቋቋሚያ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አምስተኛ ዓመት ቁጥር ፲፱ አዲስ አበባ ሕዳር ፳፬ ቀን ፲፱፻፵፩ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር / ፲፱፻፵፩ ዓ.ም የግዥ አገልግሎት ድርጅት ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ገጽ ፪፻፲፯ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር / ፲፱፵፩ የግዥ አገልግሎት ድርጅት ለማቋቋም የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራ ሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፬ / ፲፱፻፷፯ አንቀጽ ፭ እና በመንግሥት | Duties of the Executive Organs of the Federal Democratic የልማት ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር ፳፭ / ፲፱፻ቷ፬ አንቀጽ ፯ / ፩ / / ሠ / | Republic of Ethiopia Proclamation No. 4/1995 and Article መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል ። ፩ . አጭር ርእስ ይህ ደንብ “ የግዥ አገልግሎት ድርጅት ማቋቋሚያ የሚኒስ ትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር / ፲፱፻፳ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ መቋቋም ፩ የግዥ አገልግሎት ድርጅት ( ከዚህ በኋላ “ ድርጅቱ ” እየተባለ የሚጠራ ) የመንግሥት የልማት ድርጅት ሆኖ በዚህ ደንብ ተቋቁሟል ። ጅ ድርጅቱ በመንግሥት የልማት ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር ፳፭ / ፲፱፻፳፬ መሠረት ይተዳደራል ። ፫ ተቆጣጣሪ ባለሥልጣን በመንግሥት የሚሰየም አካል የድርጅቱ ተቆጣጣሪ ባለሥ ልጣን ይሆናል ። ያንዱጋ 2.30 ገጽ ፱፻፲፰ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፩ ሕዳር ፳፱ ቀን ፲፱፻፲፩ - ፬ . ዋና መሥሪያ ቤት የድርጅቱ ዋና መሥሪያ ቤት አዲስ አበባ ይሆናል ። እንዳስፈላ ጊነቱም በማናቸውም ሥፍራ ቅርንጫፍ ሊኖረው ይችላል ። ፭ ዓላማ ድርጅቱ የተቋቋመባቸው ዓላማዎች የሚከተሉት ናቸው ፤ ፩ . በወቅታዊ የገበያ መረጃ ላይ የተመሠረተ የአገር ውስጥና የአለም አቀፍ የግዥ አገልግሎት መስጠት ፤ ፪ ዓለም አቀፍየግዥ አፈጸጸምን የሚመለከትየሙያምክር አገልግሎት መስጠት ፤ ፫ አጠቃላይ የግዥ ሠነዶችን የማዘጋጀት አገልግሎት መስጠት ፤ ፩ ዓላማዎቹን ከግብ ለማድረስ የሚረዱ ሌሎች ተዛማጅ ሥራዎችን ማካሄድ ። ፮ ካፒታል የድርጅቱ ካፒታል ብር ፲፩ ሚሊዮን ፲፪ ሺህ ፱ ( አሥራ አንድ | 6. Capital ሚሊዮን አሥራ ስድስት ሺህ ዘጠኝ ሲሆን ፤ ከዚህ ውስጥብር ፱ ሚሊዮን ኞ፯ ሺህ ፰፻፶ ( ዘጠኝ ሚሊዮን ሰባ ሰባት ሺህ ስምንት መቶዝጠና በጥሬ ገንዘብና በዓይነት ተከፍሏል ። ፯ : ኃላፊነት ድርጅቱ ካለው ጠቅላላ ንብረት በላይ በእዳ ተጠያቂ አይሆንም ። ፰ ድርጅቱ የሚቆይበት ጊዜ ድርጅቱ ላልተወሰነ ጊዜ ይቆያል ፀ ደንቡ የሚጸናበት ጊዜ ይህ ደንብ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣከት ቀንጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባ ኅዳር ፳፱ ቀን ፲፱፻፵፩ ዓም መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?