×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር 234,93 ለሰባተኛው የቴሌኮሙኒኬሽን ልማት መርሐ ግብር ማስፈጸሚያ ከኖርድባንከን ኤቢ ተጨማሪ ብድር ለማግኘት የብድር ዋስትና ለመስጠት የተፈረመው የዋስትና ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ብብር ከፊል የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሰባተኛ ዓመት ቁጥር ፳፩ አዲስ አበባ ግንቦት ፯ ቀን ፲፱፻፫ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፪፻፴፬ / ፲፱፻፫ ዓ.ም ለሰባተኛውየቴሌኮሙኒኬሽን ልማት መርሐግብርማስፈፀሚያ ከኖርድባንከን ኤቢ ተጨማሪ ብድር ለማግኘት የብድር ዋስትና ለመስጠት የተፈረመው የዋስትና ስምምነት ማፅደቂያ ገጽ ፩ሺ፬፻፴፬ አዋጅ ቁጥር ፪፻፴፬ / ፲፱፻፲፫ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በኖርድባንከን ኤቢ መካከል የተደረገውን የዋስትና ውል ለማፅደቅ የወጣ አዋጅ ለሰባተኛው የቴሌኮሙኒኬሽን የልማት መርሐ ማስፈጸሚያ የሚውል ፩፻፲፪ ሚሊዮን ፭፻ሺ ( አንድ መቶ አሥራ | 112,500,000 Swedish Kroner for partly financing the 7 ሁለት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ ) ክሮነር ብድር ለማግኘት | Telecommmunications Development Programme signed be በኖርድባንከን እና በኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን መካከል የተፈረመውንና የገንዘብ ሚኒስቴር ዋስትና የሰጠበትን | Guarantor has been ratified by the House of Peoples ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክየሕዝብ | Representatives of the Federal Democratic Republic of ተወካዮች ምክር ቤት ሚያዝያ ፲፬ ቀን ፲፱፻፫፱ ባደረገው ስብሰባ | Ethiopia at its session held on the 2254 day of April , 1997 ; ያፀደቀው ስለሆነ ፣ ፕሮጀክቱን በታቀደው መሠረት ለማጠናቀቅ የሚያስፈል | Borrower ) , Nordbanken AB ( the “ Lender ) and the ገውን ተጨማሪ ሴክ ፲፪ ሚሊዮን ( አሥራ ሁለት ሚሊዮን የስዊድን | Federal Democratic Republic of Ethioppia ( the Guaran ክሮነር ) የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒ | tor ) stipulating that Nordbanken AB provides to the ኬሽን ኮርፖሬሽን ( ተበዳሪ ) ኖርድባንከን ኤቢ ( አበዳሪ ) እንዲሁም twelve milion Swedish Kroner ( SEK 12,000,000 ) to be used በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ( ዋስ ) መካከል | for completing the Project as planned was signed on the 22 " እኤአ ኦገስት ፳፪ ቀን ፪ሺ የተፈረመ በመሆኑ ፣ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ዋስትና ግዴታ የሚገባባቸው ስምምነቶች ተፈፃሚ ከመሆናቸው በፊት | mocratic Republic of Ethiopia is a Guarantor have to be መፅደቅ ስላለባቸው ፣ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ ፰ሺ፩ አዲስ አበባ ግን በብሊክ ገጽ ፩ሺ፪፻፳፭ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር፳፩ ግንቦት ፯ ቀን ፲፱፻፰ ዓም ይህንኑ የዋስትና ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራ ሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ግንቦት ፯ ቀን ፲፱፻፫ ዓም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ ፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፶፭ ( ፩ ) እና ( ፲፪ ) መሠረት የሚከ ተለው ታውጇል ። አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ ለሰባተኛው የቴሌኮሙኒኬሽን ልማት መርሐ ግብር ማስፈፀሚያ ከኖርድባንከን ኤቢ ተጨማሪ ብድር ለማግኘት የብድር ዋስትና ለመስጠት የተፈረመው የዋስትና ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ ቁጥር ፪፻፴፬ / ፲፱፻፶፫ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ፪ . ትርጓሜ በዚህ አዋጅ ውስጥ “ የብድር ስምምነት ” ማለት በኖርድባ ንከን ኤቢ ( አበዳሪ ) ፣ በኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖ | 2. Definition ሬሽን ( ተበዳሪ ) ፣ እንዲሁም በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራ ሲያዊ ሪፐብሊክ ( ዋስ ) መካከል እኤአ ኦገስት ፳፪ ቀን ፪ሺ የተፈረመው ስምምነት ነው ። ፫ ስምምነቱ ስለመፅደቁ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ዋስ የሆነ በትና በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፪ የተጠቀሰው ስምምነት ፀድቋል ። ፬ • አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅከግንቦት ፯ ቀን ፲፱፻፫ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ። | 4. Effective Date ፯ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓም ዶ / ር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅትታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?