×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፬፻፷፮/፲፱፻፶፯ ዓ.ም የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ማሻሻያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አሥራአንደኛ ዓመት ቁጥር ፲፮ ኣዲስ ኣበባ ሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱፻፲፯ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ * አዋጅ ቁጥር ፬፻፷፮ / ፲፱፻፶፯ ዓ.ም የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ማሻሻያ / አዋጅ ... ገጽ ፫ሺ፩፻፪፮ አዋጅ ቁጥር ፬፻፷፮ / ፲፱፻፶፯ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅን ለማሻሻል የወጣ አዋጅ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ዋጅ ቁጥር ፪፻፲፫ / ፲፱፻፲፮ን Labour Proclamation No. 377/2003 ; ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ፣ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ / ፩ / እና / ፫ / መሠረት የሚከተለው | of the Constitution of the Federal Democratic Republic of ታውጇል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ማሻሻያ / ቁጥር ፬፻፷፮ / ፲፱፻፲፯ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ፪ . ማሻሻያ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር ፪፻፲፫ / ፲፱፻፶፮ እንደሚከተለው ተሻሽሏል ፣ ፩ / የአዋጁ አንቀጽ ፩፻፵፬ ንዑስ አንቀጽ / ፩ / እና / ፪ / ተሰርዘው በሚከተሉት ኣዲስ ንዑስ አንቀጽ / ፩ / እና / ፪ / ተተክተዋል ፣ “ ፩ / በእያንዳንዱ ክልል ውስጥ እንደአስፈላጊነቱ አንድ ወይም ከአንድ በላይ ቋሚ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ከዚህ በኋላ ቋሚ ቦርድ እየተባለ የሚጠራ / ሊቋቋም ይቻ ላል ፡፡ ሆኖም በአዲስ አበባ ከተማ በፌዴራል መንግሥት ሥር የሚተዳደሩ ድርጅቶችን ጉዳይ የሚያይና የሚወስን ቦርድ ለብቻ ይቋቋማል ፡፡ ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣ.ቁ ፵ ሺ ፩ ገጽ ፪ሺ፩፻፻፯ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፮ ሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱፻፵፯ ዓ.ም ፪ / በእያንዳንዱ ክልል በዚህ አዋጅ አንቀጽ በተመለከቱ ድርጅቶች አወጅ አንቀጽ ፩፻፵፪ ፩ / ሀ / ላይ የሚነሳን ጉዳይ ለማየትና ለመወሰን ሥልጣን ያለው የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ / ከዚህ በኋላ ጊዜያዊ ቦርድ ተብሎ የሚጠራ / ሊቋቋም ይቻላል ፡፡ ሆኖም በአዲስ አበባ ከተማ በፌዴራል መንግሥት ሥር የሚተዳደሩ ድርጅቶችን ጉዳይ የሚያይና የሚወስነው ይቋቋማል ፡፡ ፪ / በአዋጁ አንቀጽ ፩፻፵፬ ሥር የሚከተለው አዲስ ንዑስ አንቀጽ / ፬ / ተጨምሮአል ፣ “ ፬ / የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ / ፫ / ድንጋጌ ቢኖርም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ / ፩ / እና ፲፪ / የተመለከቱት በፌዴራል መንግሥት የሚተዳደሩ ድርጅቶችን የሚያዩና የሚወስኑ ቋሚና ጊዜያዊ ቦርዶች በሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሥር ይሆናሉ ፡፡ ” አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?