×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር 133/ 1991 የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ማቋቋሚያ አዋጅን ማሻሻያ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አምስተኛ ዓመት ቁጥር ፲ አዲስ አበባ ኅዳር ፲፭ ቀን ፲፱፻፵፩ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፩፻፴፫ / ፲፱፻፵፩ ዓም የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ማቋቋሚያ አዋጅን ማሻሻያ አዋጅ . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . ገጽ ፰፻፲፩ አዋጅ ቁጥር ፩፻፴፫ ፲፱፻፲፩ የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ማቋቋሚያ አዋጅን ለማሻሻል የወጣ አዋጅ ( የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ማቋቋሚያ አዋጅን ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ፡ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ | መንግሥት አንቀጽ ፶፭ / ፩ / መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ማቋቋሚያ አዋጅን ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር ፩፻፴፫ / ፲፱፻፵፩ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር፱ / ፲፱፻፷፰ን ለማሻሻል ወጥቶ የነበረው አዋጅ ቁጥር 1 2 . Amendment ፫፻፲፩ / ፲፱፻ሮ፱ ተሽሮ የማቋቋሚያ አዋጁ እንደገና እንደሚከ ተለው ተሻሽሏል ፤ ፩ ) አንቀጽ ፫ ተሠርዞ በሚከተለው አዲስ አንቀጽ ፫ ተተክቷል ፤ “ ፫ መቋቋም ፩ ) የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ( ከዚህ በኋላ “ ድርጅቱ ” እየተባለ የሚጠራ ) የሕግ ሰውነት ያለው ራሱን የቻለ የፌዴራል መንግሥት መሥሪያ ቤት ሆኖ በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል ። ያንዱ ዋጋ 230 ነጋሪት ጋዜጣ ፖማቴቪ፩ ግጽ ፰ደፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፤ ኅዳር ፲ሉቀን ፲፩ ዓም ጅ የድርጅቱ ተጠሪነት ለሥራና ከተማ ልማት ሚኒስቴር ይሆናል ። ” 4 አንቀጽ ፯ተሠርዞ በሚከተለው አዲስ አንቀጽ ፯ተተክቷል ፤ “ የድርጅቱ አቋም ፩ አንድ የሥራ አመራር ቦርድ ( ከዚህ በኋላ “ ቦርዱ ” እየተባለ የሚጠራ ) ጅ አንድ ዋና ሥራ አስኪያጅ እና ፫ አስፈላጊ ሠራተኞች ይኖሩታል ፡ ” ፫ ኣንቀጽ ፰ ተሠርዞ በሚከተለው አዲስ አንቀጽ ፰ ተተክቷል ፤ “ ቴ የቦርድ አባላት ቦርዱ ሰብሳቢውን ጨምሮ በመንግሥት ዮሚሰየሙ አባላት ይኖሩታል ። ቁጥራቸውም እንዳስፈላጊነቱ [ 3 . Effective Date ይወሰናል ። ” ፫ አዋጁ የሚጸናበት ጊዘ ይህ አዋጅከኅዳር ፲፭ ቀን ፲፱፭ ዓ•ም• ጀምሮ የጸና ይሆናል ። አዲስ አበባ ኅዳር ፲፭ ቀን ፲፱ደ፩ ዓም ዶ / ር ነጋሶጊጻጻ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅትታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?