×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፫፻፷፮/፲ሀየገቼ በይነ መንግሥታዊ የልማት ባለሥልጣንን ማቋቋሚያ ስምምነት ለማፅደቅ የወጣ አዋጅ

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ዘጠነኛ ዓመት ቁጥር ፲፩ ኣዲስ አበባ - ጳጉሜ ፪ ቀን ፲፱፻፲፭ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ቁጥር ፫፻፳፮ ፲፱፻፲፭ ዓም በይነ መንግሥታዊ የልማት ባለሥልጣንን ማቋቋሚያ ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ገጽ ፪ሺ፫፻፳፬ አዋጅ ቁጥር ፫፻፳፮ / ፲፱፻፲፭ በይነ መንግሥታዊ የልማች ባለሥልጣን ማቋቋሚያ ስምምነት ለማጸደቅ የወጣ አዋጅ በይነ መንግሥታዊ የልማት ባለሥልጣንን ማቋቋሚያ ስምምነት እኤአ ማርች ፳፩ ቀን ፲፱፻፲፮ ናይሮቢ ከተማ ላይ የተፈረመ ስለሆነ ፣ ስምምነቱ ሥራ ላይ የሚውለው ከበይነ - መንግሥታዊ | Agreement shall enterinto force one month after a majority of የልማት ባለሥልጣናት አባል አገሮች አብዛኛዎቹ የስምምነቱን | signatory states have filed their ratification instruments with ማጽደቂያ ሰነድ በጅቡቲ መንግሥት ዘንድ ተቀማጭ ካደረጉበት | the republic of Djibouti , ቀን ጀምሮ ከሚቆጠር የ፴ ቀናትጊዜ በኋላ እንደሚሆን በስምምነቱ ውስጥ የተመለከተ በመሆኑ ፣ ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ | Agreement at its session held on the 9 day of September , ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጳጉሜ ፪ ቀን ፲፱፻፲፭ ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ ፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፶፭ ንዑስ አንቀጽ ( ፩ ) እና ( ፲፪ ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ። ፩ . አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “ በይነ መንግሥታዊ የልማት ባለሥልጣንን | Authority_on_Development Establishment Agreement ማቋቋሚያ ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ቁጥር ፫፻፳፮ / | Ratification Proclamation No. 366/2003 . ” ፲፱፻፲፭ ” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ። ያንዱ ዋጋ ነጋሪት ጋዜጣ ፖሣቁ • ዥሺ፩ ገጽ ፪ሺ ! ” ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፲፩ ጳጉሜ ፪ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓ.ም. ፪ . ስምምነቱ ስለመጸደቁ እ.ኤኣ ማርች፳፩ ቀን ፲፱፻፮ ናይሮቢ ላይ የተፈረመው በይነ መንግሥታዊ የልማት ባለሥልጣን ማቋቋሚያ ስምምነት ጸድቋል ። አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከጳጉሜ ፪ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓም ጀምሮ የፀና ይሆናል ። አዲስ አበባ ጳጉሜ ፪ ቀን ፲፱፻፲፭ ዓም ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ታተመ

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?