×
ያስሱ ምርቶች ስለ እኛ ይግቡ / ይመዝገቡ አግኙን English
African Law Archive
Logo
አዋጅ ቁጥር ፬፻፫/፲፱፻፶፰ ዓ.ም ለአዘዘዞ-መተማ የመንገድ ሥራ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ ከእፒክ ፈንድ ለዓለም አቀፍ ልማት የተገኘው የብድር ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ ገጽ ፫ሺ፫፻፯

      ይቅርታ፣ ማተም አይፈቀድም።

ፌዴራል ነጋሪት ነጋሪት ጋዜጣ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አሥራሁለተኛ ዓመት ቁጥር ፫ ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አዲስ አበባ ህዳር ፰ ቀን ፲፱፻፲፰ አዋጅ ቁጥር ፬የሮ፫ / ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ለኣዘዞ - መተማ የመንገድ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ ከኦፔክ ፈንድ ለዓለም አቀፍ ልማት የተገኘው የብድር ስምምነት ማፅደቂያ አዋጅ ገጽ ፫ሺ፫፻፯ አዋጅ ቁጥር ፬፻፫ / ፲፱፻፵፰ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በኦፔክ ፈንድ ለዓለም አቀፍ ልማት መካከል የተደረገውን ስምምነት ለማጽደቅ የወጣ አዋጅ ለአዘዞ - መተማ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል ፲፭ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር የአሜሪካን የሚያስገኘው ስምምነት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በኦፔክ ፈንድ ለዓለም አቀፍ ልማት መካከል እ.ኤ.አ. ሜይ ፲፪ ቀን ፪ሺ፱ | amount of fifteen million United States Dollars ( USD በቬዬና የተፈረመ በመሆኑ ፣ ይህንን የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ጥቅምት ፫ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ ፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፶፭ / ፩ / እና / ፲፪ / መሠረት የሚከተለው ታውጇል ፡፡ ፩ . አጭር ርዕስ “ ለአገ - መተማ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ ከኦፔክ ፈንድ ለዓለም አቀፍ ልማት የተገኘው የብድር ስምምነት ማዕደቂያ የወጣ አዋጅ ቁጥር ፬፻፫፫ / ፲፱፻፵፰ ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ፡፡ ነጋሪት ጋዜጣ ፖ.ሣቁ ፰ሺ፩ ያንዱ ዋጋ 2.30 ገጽ ፫ሺ፫፻፲ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ፫ ህዳር ፰ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም የስምምነቱ መፅደቅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በኦፔክ ፈንድ ለዓለም አቀፍ ልማት መካከል እ.ኤ.አ. ሜይ ፲፪ ቀን ፪ሺ፬ በቪዬና የተፈረመው የብድር ስምምነት ፀድቋል ፡፡ ፫ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ ሥልጣን የገንዘብና ኤኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ በብድር ስምምነቱ የተገኘውን ፲፭ሚሊዮን የአሜካን ዶላር / አሥራ አምስት ሚሊዮን የአሜሪካን ስምምነቱ በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት በሥራ ላይ እንዲውል ማድረግ በዚህ አዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል ፡፡ አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ ይህ ኣዋጅ ከህዳር ፰ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል ፡፡ አዲስ አበባ ህዳር ፰ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ.ም. ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት

ሙሉውን ሰነድ ለማየት መግባት አለብዎ

ለመግባት የኢሜል አድራሻዎን እና የይለፍ ቃልዎን ያስገቡ።
እባክህን ትክክለኛ ኢሜል አስገባ
እባክህ የኢሜል አድራሻህን አስገባ
እባክህ የይለፍ ቃልህን አስገባ
የይለፍ ቃል ቢያንስ 8 ቁምፊዎች መሆን አለበት።
የሚስጥራዊውን ቁጥር ረሳህው?